Fana: At a Speed of Life!

200 የኩባ ሐኪሞች  የኮሮና ቫይረስን ለመዋጋት ወደ ደቡብ አፍሪካ ሊያቀኑ ነው

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 18፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ደቡብ አፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመዋጋት የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ 200 የሚሆኑ የኩባ ሀኪሞች ወደ ሀገሪቱ ሊያቀኑ መሆኑ ተሰምቷል። ዶክተሮቹ ደቡብ አፍሪካ  ከደረሱ በኋላም  በሀገሪቱ  ወደ ሚገኙ የተለያዩ ክልሎች  እንደሚሰማሩም ነው…

ከኮቪድ 19 ያገገሙ ሰዎች  ዳግም በቫይረሱ ስላለመያዛቸው  የተገኘ ማስረጃ የለም -የዓለም አቀፉ ጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 18፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)ከኮቪድ 19 ያገገሙ ሰዎች  ዳግም በቫይረሱ ስላለመያዛቸው  የተገኘ ማስረጃ  አለመኖሩን የዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ቅዳሜ ዕለት እንዳስታወቀው÷ ከ ኮቪድ 19 ያገገሙ  ሰዎች በሰውነታቸው ውስጥ  ያዳበሩት…

በጂንካ ከተማ የጣለው ከባድ ዝናብ በአካባቢው መሰረተ ልማት ላይ ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በጂንካ ከተማ የጣለው ከባድ ዝናብ በአካባቢው መሰረተ ልማት ላይ ጉዳት ማድረሱ ተነገረ፡፡ በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ ከለሊት ጀምሮ በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ምክንያት ኔሪ ተብሎ የሚጠራው ወንዝ እንዲሞላ ያደረገ ሲሆን ጎርፍም አስከትሏል።…

በቻይና ዉሃን በሆስፒታል የነበሩ ሁሉም የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች አገግመው ከሆስፒታል ወጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ለመጀመሪያ ጊዜ የታየባት የቻይናዋ ግዛት የሆነችው ዉሃን ሁሉም የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች አገግመው ከሆስፒታል ወጥተዋል። የሃገሪቱ የጤና ኮሚሽን ቃል አቀባይ ሚ ፈንግ በዛሬው ዕለት በሆስፒታሉ የቀረ የኮሮና ቫይረስ ታማሚ እንደሌለ…

በኢትዮጵያ ከኮሮና ቫይረስ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 41 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)  ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ 957 የላቦራቶሪ ምርመራ አንድ ሰው የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘበት የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለፁ። ሚኒስትሯ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 123 መድረሱን…

በሰበታ ከተማ ለ1 ሺህ 70 አባወራዎች  ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኡስታዝ አቡበከር አህመድ  የረመዳን ጾም  እና የኮቪድ 19 ወረርሽኝን በማስመልከት በሰበታ ከተማ ላሉ ከሶማሌ ክልል ለተፈናቀሉ 1 ሺህ 70 አባወራዎች ድጋፍ አደረጉ። ኡስታዝ አቡበከር ከአንድ ቱርካዊ ባለሀብት ጋር በመተባበር በሰበታ ለሚገኙ  …