Fana: At a Speed of Life!

251 ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ከሳኡዲ አረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 251 ኢትዮጵያዊያን ዜጎቻችን ዛሬ መስከረም 12 ቀን 2013 ዓም ከሳኡዲ አረቢያ ጄዳ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል። ኢትዮጵያዊያኑ በሳኡዲ አረቢያ በሚገኙ እስር ቤቶች እና በተለያየ ችግር ውስጥ ይኖሩ የነበሩ መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል…

ኢትዮጵያ ለተመድ ሀሳቦች ተግባራዊነት ቁርጠኛ ሆና ትቀጥላለች- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት 75ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ በቪድዮ ኮንፈረንስ በተካሄደ ስብሰባ ላይ መልእክት አስተላልፈዋል።   ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ኢትዮጵያ…

የስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን ከድሬዳዋ አስተዳደር ከዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን ከድሬዳዋ አስተዳደር ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ኤጀንሲ ከዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ ምክክር አካሂዷል። በምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት የፌዴራል ስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ንጉሱ…

26 ባለሃብቶችን የያዘ የሱዳን የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሱዳን የሚገኙና በቱሪዝም ዘርፉ የተሰማሩ 26 ባለሃብቶችን የያዘየልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረገ ነው። ሱዳንና ኢትዮጵያን በኢንቨስትመንት ተግባራት በማስተሳሰር የህዝቦችን የጋራ ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን በሱዳን…

አቶ ልደቱ አያሌው 100 ሺህ ብር ዋስ አስይዘው እንዲወጡ የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው 100 ሺህ ብር ዋስ አስይዘው እንዲወጡ የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፈቀደ። አቶ ልደቱ አያሌው በተከሰሱበት በጦር መሳሪያ አስተዳደር አዋጅ 1177/ 2012 በመተላለፍ ላይ ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ መርምሮ…

በመተከል ዞን የሚስተዋሉ የጸጥታ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በሁሉም ወረዳዎች የአመራር ግምገማ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን የሚስተዋሉ የጸጥታ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ከነገ ጀምሮ በሁሉም ወረዳዎች የአመራር ግምገማ እንደሚካሄድ ተገልጿል። በቅርቡ የጸጥታ ችግር የተፈጠረባቸውን ወምበራና ቡለን ወረዳዎች ጨምሮ በመተከል ዞን ሁሉም ወረዳዎች ዘላቂ…

በጋምቤላ ክልል በዓመት እስከ 17 ሺህ ቶን የአሳ ምርት ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል እስከ 17 ሺህ ቶን የአሳ ምርት ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ተፈርሟል ። በክልሉ የሚገኘውን እምቅ የአሳ ሀብት ልማት ለማሳደግ የሚያስችል ፕሮጀክት ስምምነት በጋምቤላ ክልል፣ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና…

በሶማሌ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ዑመር የተመራ ልዑክ ሰመራ ከተማ ገባ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳር አቶ ሙስጠፌ ዑመር የተመራ ልዑክ በአፋር ክልል ዋና ከተማ ሰመራ ገብቷል። በጉብኝቱ የክልሉ መንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እና የሀገር ሽማግሌዎች የተገኙ ሲሆን ልዑኩ ሰመራ ከተማ ሲገባ የአፋር ክልል…