Fana: At a Speed of Life!

በኬንያ አንድ ከፍተኛ የጤና ባለሥልጣን በኮቪድ-19 ሕይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኬንያ እየጨመረ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ አንድ ከፍተኛ የጤና ባለሥልጣን በኮቪድ 19 ህይወታቸው አልፏል ። ካማኡ ሙጌንዳ የተባሉት እኝህ ባለስልጣን÷ በኬንያ የህክምና ምርምር ኢንስቲትዩት ምክትል ሃላፊ ከመሆናቸውም ባለፈ…

ሩሲያ የኮቪድ-19 ክትባትን በ2 ሳምንት ጊዜ ውስጥ ማምረት እንደትምጀር አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩሲያ አዲስ ያገኘችውን የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት በስፋት በማምረት ጥቅም ላይ ማዋል ልትጀምር መሆኑን አስታውቃለች።   የመጀመሪያው ዙር የክትባቱ ምርትም በሁለት ሳምንት ውስጥ እንደሚጀምርም የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር ትናንት በሰጠው…

ከመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት በኋላ ለህዳሴ ግድብ የሚደረገው የገንዘብና የፖለቲካ ድጋፍ መጨመሩ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁየኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት መካሄድን ተከትሎ ለግድቡ የሚደረገው የገንዘብና ፖለቲካዊ ድጋፍ መጨመሩን የግድቡ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ገለፀ። ከመሰረተ ድንጋይ መቀመጥ ማግስት የጀመረው ድጋፍ…

በመዲናዋ በኮቪድ-19 ሳቢያ የኑሮ ችግር ሊገጥማቸው የሚችሉ ዜጎችን ለመታደግ የሚያስችል ስልት ተዘጋጅቷል

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ ስርጭት ሳቢያ የኑሮ ችግር ሊገጥማቸው የሚችሉ ዜጎችን ለመታደግ የሚከናወነውን የገቢ ማሰባሰብ ስራ ለማጠናከር የሚያስችል ስልት መዘጋጀቱን የከተማው አስተዳደር የማህበራዊ ትረስት ፈንድ ጽህፈት ቤት ገለጸ። የጽህፈት ቤቱ…

ለሁለት ቀናት የተካሄደው የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ኮንፈረንስ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ለሁለት ቀን ያካሄደውን የከፍተኛ አመራሮች ውይይት መጠናቀቁንና በውይይቱ የተነሱ ጉዳዮች አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አገኘሁ ተሻገር በሰጡት መግለጫ…

በ24 ሰዓታት 943 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ23 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 14 ሺህ 540 የላብራቶሪ ምርመራ 943 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 25 ሺህ 118…

ፍርድ ቤቱ በአቶ እስክንድር ነጋ ላይ የዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክር እንዲሰማ በተከላካይ ጠበቃ ተወክለው እንዲቀርቡ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በአቶ እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል እና ቀለብ ስዩም ላይ የዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክር እንዲሰማ በተከላካይ ጠበቃ ተወክለው እንዲቀርቡ ለነሃሴ 8 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡ ዛሬ ከሰአት በነበረው ችሎት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ…

የኮቪድ19 ስርጭትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የሚያግዙ የሕክምና ቁሳቁሶች ለጤና ሚኒስቴር ተበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የኮቪድ19 ስርጭትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የሚያግዙ የሕክምና ቁሳቁሶች ከተለያዩ ተቋማት እና በውጭ ሃገር ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተበረከተለት፡፡ የተበረከቱት ድጋፎች የአፍ እና የአፍንጫ ጭምብል፣ የሕክምና አልባሳት፣ የንጽሕና…

በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ኢንተርኔት በኢትዮጵያ ሙሉ ለሙሉ ተደራሽ እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ኢንተርኔት ሙሉ ለመሉ ተደራሽ እንደሚሆን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ በስሩ ከሚገኙ ተቋማት ጋር የ10 አመት መሪ እቅድና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ውይይት እያደረገ ነው። የኢኖቬሽን ልማትና…

15 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንጀንደር ሄልዝ ኢትዮጵያ ለጤና ሚኒስቴር 15 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ኢንጀንደር ሄልዝ በእናቶችና ህፃናት ጤና በተለይም በቤተሰብ ዕቅድ…