Fana: At a Speed of Life!

በኢንተርኔት የታገዘና በቀጥታ ስርጭት የሚሳተፉበት የቨርቿል ሩጫ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 20፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታዋቂ አትሌቶች መሪነት በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንን የሚያሳትፍ በኢንተርኔት የታገዘና በቀጥታ ቪዲዮ በመታገዝ የቨርቿል ሩጫ እየተዘጋጀ ነው። ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው የታላቁ አፍሪካ ሩጫ አዘጋጅ በላከው መግለጫ÷ በብርቅዬ አትሌቶች…

የጤና ሚነስቴር ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር  የኮሮና ቫይረስ በሽታን አስመልክቶ የዋትስ አፕ እና የቴሌግራም  መረጃ መለዋወጫ  አበለጸጉ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 20፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የጤና ሚነስቴር ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመሆን  የኮሮና ቫይረስ በሽታን አስመልክቶ የዋትስ አፕ እንዲሁም የቴሌግራም መረጃ መለዋወጫ  አበለጸጉ። በዚህም ህብረተሰቡ  በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ ወቅታዊ መረጃዎችን እንዲያገኝ ለማገዝ እና ለግንዛቤ…

“ፈጠራ በቀውስ ጊዜ” በሚል ርእስ የአዲስ ወግ ዌቢናር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) "ፈጠራ በቀውስ ጊዜ" በሚል ርእስ የአዲስ ወግ ዌቢናር በቴክኖሎጂ በመታገዝ በቪዲዮ ኮንፍራንስ ተካሄደ። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሲዘጋጅ የቆየው የአዲስ ወግ አንድ ጉዳይ በቪዲዮ ኮንፍረንስ/ዌቢናር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ የሚያመጣውን ተከትሎ…

በዓለም ዙሪያ ከ50 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በሀገር ውስጥ መፈናቀላቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ 50 ነጥብ 8 ሚሊዮን ሰዎች በግጭት ወይም በአደጋ ምክንያት በሀገር ውስጥ መፈናቀላቸውን የሀገር ውስጥ መፈናቀል መቆጣጠሪያ ማዕከል /የአይ.ዲ.ኤም.ሲ/ በሪፖርቱ አስታውቋል። ማዕከሉ በዓመታዊ ሪፖርቱ እንዳስጠነቀቀው፥ የኮቪድ -19…

በወላይታ ሶዶ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ።   የትራፊክ አደጋው በሶዶ ከተማ ልደታ ሰፈር በተለምዶ ብራይት ሀውስ ተብሎ በሚጠራ ስፍራ ከለሊቱ 7፡30 ላይ ነው የደረሰው።   መነሻውን…

የኢትዮጵያ መንግዶች ባለስልጣን በ11 ነጥብ 6 ቢለየን ብር ወጪ የ7 መንገዶች ግንባታ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግዶች ባለስልጣን በ11 ነጥብ 6 ቢለየን ብር ወጪ ሰባት መንገዶችን ለመገንባት የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈራረመ። በዛሬው እለት የውል ስምምነት የተፈረመላቸው መንገዶቹ የሚገነቡት በአስፋልት ደረጃ ሲሆን፥ በአጠቃላይ 509 ነጥብ…

በአዲስ አበባ 116 ሰዎች ተሰብስበው ሺሻ ሲያጨሱ በቁጥጥር ስር ውለዋል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 በተለምዶ ሰሜን ማዘጋጃ አካባቢ ከህዝብ የደረሰውን ጥቆማ መሰረት በማድረግ ፖሊስ ባደረገው ድንገተኛ ፍተሻ 116 ሰዎች ተሰብስበው ሺሻ ሲያጨሱ በቁጥጥር ስር ውለዋል። የኮሮና ቫይረስ (የኮቪድ…

ማህበሩ ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ጋር በመተባበር ለኮቪድ 19 መከላከል ግብረ ሃይል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ጋር በመተባበር ለኮቪድ 19 መከላከል ግብረ ሃይል ምግብ ነክ ያልሆኑ ግብዓቶችን አስረከበ። በርክክቡ ላይ የተገኙት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ዶክተር አብርሃም በላይ…