Fana: At a Speed of Life!

በጎርፍ ለተፈናቀሉ እና ለተጎዱ ዜጎች በሚሰጠው ምላሽ ላይ የተስተዋሉ ክፍተቶችን በማረም ድጋፉ ተጠናክሮ ይቀጥላል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጎርፍ ለተጎዱና ለተፈናቀሉ ዜጎች እየተሰጠ ባለው ድጋፍ ላይ የተስተዋሉ የቅንጅትና የአቅም ክፍተቶችን በመፍታት የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ። ክረምቱ እስኪያልፍ ድረስ የጎርፍ ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች ጥንቃቄ…

ለ12 ዓመታት በተመሳሳይ ቁጥሮች ሲጫወት የቆየው የጃክፖት ሎተሪ  አሸናፊ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ12 ዓመታት በተመሳሳይ ቁጥሮች ሲጫወት የቆየው ሰው የጃክፖት ሎተሪ አሸናፊ  መሆኑ ብዙዎችን አስገርሟል። አሜሪካዊው ዳን ዳምፍ ተመሳሳይ የሎተሪ ቁጥሮችን  በመጠቀም ከ 10 ዓመታት በላይ ሲጫወት ቆይቶ የ 50 ሺህ ዶላር አሸናፊ ሆኗል።…

መቐለ 70 እንደርታ በካፍ ሻምፒዮንስ ሊግና ፋሲል ከነማ በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ እንዲሳተፉ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሼር ካምፓኒ መቐለ 70 እንደርታ በካፍ ሻምፒዮንስ ሊግና ፋሲል ከነማ በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ እንዲሳተፉ መወሰኑ ተገለፀ።   የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለፕሪሚየር ሊግ ሼር ካምፓኒ በአፍሪካ መድረክ…

የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ ቡና ገበያ ላይ ሊያሳድር የሚችለውን ተጽእኖ መቋቋም መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ ቡና ገበያ ላይ ሊያሳድር የሚችለውን ተጽእኖ መቋቋም መቻሉን የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን ገልጿል። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ የነበራቸው የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ምክትል ዋና…

የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መንገዶችን በጥንቃቄ በመተግበር ተቋርጦ የቆየውን ትምህርት ለማስጀመር ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መንገዶችን በጥንቃቄ በመተግበር ተቋርጦ የቆየውን ትምህርት ለማስጀመር ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ትምህርት ቢሮዎች አስታውቀዋል፡፡ የክልሎቹ ትምህርት ቢሮዎች ተማሪዎች በክፍል ውስጥ…

ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች አስፈላጊው የኮቪድ 19 መከላከያ ጥንቃቄ በማድረግ እንደሚጀመሩ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ሲጀመሩ አስፈላጊው የኮቪድ 19 መከላከያ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ የኢፊዴሪ ስፖርት ኮሚሽን አስታወቀ። በትናንትናው ዕለት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ስፖርታዊ እንቅስቀሴ ላይ…