በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ወጪና ገቢ ንግድ ላይ ለተሰማሩ አካላት የየብስ ትራንስፖርት ቅናሽ ተደረገ
አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 18፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በማኑፋክቸሪንግ ኤክስፖርት ዘርፍ ተሰማርተው ምርታቸውን ወደ ውጭ አገር ለሚልኩ አምራቾች ነጻ እና ቅናሽ የትራንስፖርት አቅርቦት መመቻቸቱን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ይህንን ያስታወቀው ከትራንስፖርትና ከደረቅ ወደብ አገልግሎት…