Fana: At a Speed of Life!

ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ 25 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎትድርጅት በ2012 በጀት ዓመት 25 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። የ2012 በጀት ዓመት በተለይ የአፈር ማዳበሪያና ስንዴን የማጓጓዝ ስራ በመሰራቱ ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበበትና…

ከተለያዩ ተቋማት ከ38 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡና የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውሉ ድጋፎች ተደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ከ38 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡና የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውሉ ድጋፎችን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አበረከቱ፡፡ በዚህም ባማኮን ኢንጂነሪንግ በቀን ለ200 ሰው አገልግሎት መስጠት የሚችል 100 የኦክሲጂን…

በኮሮና ዙሪያ የሚስተዋለው መዘናጋት የሃገሪቱን የጤና ሥርዓት ጫና ውስጥ ሊከተው ይችላል- የጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በህብረተሰቡ ዘንድ የሚስተዋለው መዘናጋት የኮቪድ19 ስርጭት እንዲባባስ ከማድረግ ባሻገር የሃገሪቱን የጤና ሥርዓት ጫና ውስጥ ሊከተው እንደሚችል የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስትር ዲኤታዋ ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ የኢትዮጵያ የጤና ሥርዓት እየተሻሻለና…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ በባህር ዳር ሲካሄድ በነበረው የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ውይይት ማጠናቀቂያ ላይ ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በባህር ዳር ሲካሄድ በነበረው የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ውይይት ማጠናቀቂያ ላይ ተገኙ።   የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች መድረክ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ በባህር…

በመዲናዋ በህገ ወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ ላይ እርምጃ መውሰድ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እየተስተዋለ ባለው ህገ ወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ ላይ እርምጃ መወሰድ መጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ አስታወቁ። በከተማዋ በተለይም በማስፋፊያ ክፍለ ከተምች…

በየካ ክፍለ ከተማ የጎረቤቷን የኤቲኤም ካርድ በመስረቅ ከ580 ሺህ ብር በላይ ወጪ አድርጋ ለግል ጥቅሟ ያዋለችው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በየካ ክፍለ ከተማ የጎረቤቷን የኤቲኤም ካርድ በመስረቅ ከ580 ሺህ ብር በላይ ወጪ አድርጋ ለግል ጥቅሟ ያዋለች ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውላ ምርመራ እየተጣራ መሆኑን የክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ ገለፀ፡፡   የግልተበዳይ ወ/ሮ…

በ67 ሚሊየን ብር በባምባሲ ከተማ የተገነባው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለአገልግሎት ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባምባሲ ከተማ በ67 ሚሊየን ብር የተገነባው የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ለአገልገሎት ተዘጋጅቷል። የክልሉ ውኃ መስኖና ኢነርጂ ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጋሹ ዱጋዝ የባምባሲ ከተማ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት በከተማውና አካባቢው የሚገኙ…

በዩሮፓ ሊግ ሲቪያ እና ሻካታር ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅለዋል

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩሮፓ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተካሄደዋል፡፡ በጀርመን እየተደረገ ባለው ውድድር የስፔኑ ሲቪያ እና የዩክሬኑ ሻካታር ዶኔስክ ግማሽ ፍጻሜ መቀላቀላቸውን አረጋግጠዋል፡፡ ከእንግሊዙ ወልቨርሃምፕተን ወንደረርስ ጋር የተጫወተው…

የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ የጎዳና ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ህፃናና ወጣቶች ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ጋር በጋራ በመተባበር በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ የጎዳና ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጥተዋል፡፡ የጎዳና ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራው መነሻውን ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በማድረግ ለገሃር፣…

ካማላ ሃሪስ በአሜሪካ ታሪክ ዕጩ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው የተመረጡ ሶስተኛዋ ሴት ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ ዕጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ካማላ ሃሪስን ዕጩ ምክትል ፕሬዚዳንት አድርገው መምረጣቸውን ትናትና ምሽት አስታውቀዋል። በጆ ባይደን ምክትል ዕጩ ፕሬዚዳንት በመሆን የተመረጡት ካማል ሃሪስ ለዚህ ሚና የመጀመሪያዋ የጥቁር እና የእስያ የዘር ሀረግ…