የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ከኮሮና ቫይረስ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 41 ደረሰ Tibebu Kebede Apr 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ 957 የላቦራቶሪ ምርመራ አንድ ሰው የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘበት የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለፁ። ሚኒስትሯ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 123 መድረሱን…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰበታ ከተማ ለ1 ሺህ 70 አባወራዎች ድጋፍ ተደረገ Meseret Demissu Apr 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኡስታዝ አቡበከር አህመድ የረመዳን ጾም እና የኮቪድ 19 ወረርሽኝን በማስመልከት በሰበታ ከተማ ላሉ ከሶማሌ ክልል ለተፈናቀሉ 1 ሺህ 70 አባወራዎች ድጋፍ አደረጉ። ኡስታዝ አቡበከር ከአንድ ቱርካዊ ባለሀብት ጋር በመተባበር በሰበታ ለሚገኙ …
የሀገር ውስጥ ዜና በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ወጪና ገቢ ንግድ ላይ ለተሰማሩ አካላት የየብስ ትራንስፖርት ቅናሽ ተደረገ Meseret Demissu Apr 26, 2020 0 አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 18፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በማኑፋክቸሪንግ ኤክስፖርት ዘርፍ ተሰማርተው ምርታቸውን ወደ ውጭ አገር ለሚልኩ አምራቾች ነጻ እና ቅናሽ የትራንስፖርት አቅርቦት መመቻቸቱን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ይህንን ያስታወቀው ከትራንስፖርትና ከደረቅ ወደብ አገልግሎት…
ስፓርት ፊፋ የ150 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ለአባል ሀገራቱ ሊያደርግ ነው Meseret Awoke Apr 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)ፊፋ በኮሮና ቫይረስ ተጽዕኖ መቋቋሚያ የሚሆን የ150 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ለአባል ሀገራቱ ሊያደርግ ነው፡፡ የአለም አቀፉ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል (ፊፋ) አባል ሀገራቱ በኮሮና ቫይረስ ከደረሰባቸው የፋይናንስ ተፅዕኖ እንዲወጡ የ150 ሚሊዮን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በአለም በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ200 ሺህ አለፈ Meseret Awoke Apr 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ200 ሺህ ማለፉ ተገለጸ። እንደ ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት በአለም በኮቪድ-19 ቫይረስ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ200 ሺህ በልጧል። በአለም በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥርም ከ2…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ክልል 2 ሺህ 160 የውሃ መሳቢያ ፓምፖችን ለመስኖ ልማት ማህበራት አስረከበ Tibebu Kebede Apr 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት 2 ሺህ 160 የውሃ መሳቢያ ፓምፖችን ለመስኖ ልማት ማህበራት አስረከበ። የርክክብ ስነ ስርዓቱ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት በዛሬው እለት በአዲስ አበባ በሚገኘው የርእሰ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይና ፕሬዚዳንት ትራምፕ በስልክ ተወያዩ Tibebu Kebede Apr 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ እና የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስልክ ተወያዩ። ውይይቱን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በትዊተር ገፃቸው፥ "ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ በሚሊኒየም አዳራሽ በመዘጋጀት ላይ ያለውን የኮቪድ 19 የህክምና መስጫ ማዕከል ጎበኘ Tibebu Kebede Apr 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃጸም መርማሪ ቦርድ በሚሊኒየም አዳራሽ በመዘጋጀት ላይ ያለውን የኮቪድ 19 የህክምና መስጫ ማዕከል ጎበኘ። በጉብኝቱ ወቅት የማዕከሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ኢስማኤል ሸምሰዲን ለቦርዱ አባለት የማዕከሉን ዝግጅት…
የሀገር ውስጥ ዜና በየካ ክፍለ ከተማ ለ190 አባወራዎች ነው ድጋፍ ተደረገ Tibebu Kebede Apr 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በየካ ክፍለ ከተማ አምባሳደር መኖሪያ መንደር ኗሪዎች አቅመ ደካማ ለሆኑ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ። የመኖሪያ መንደሩ ኗሪዎች በአካቢያቸው ለሚገኙ 190 አባወራዎች ነው የምግብ ዘይት፣ ዱቄት፣ ማካሮኒ እና ሌሎች ለምግብነት የሚውሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ብሔራዊ የኮቪድ-19 ልዩ የጥናትና ምርምር ግብረ ሀይል ተቋቁሞ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ Tibebu Kebede Apr 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኮቪድ-19ን አስመልክቶ ጥናትና ምርምር በማካሔድ ምክረ ሀሳቦችን የሚያቀርብ ልዩ ግብረ-ሀይል አቋቁሞ እየሰራ እንደሚገኝ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ። ግብረ ሀይሉ “ብሔራዊ የኮቪድ-19 ልዩ የጥናትና ምርምር ግብረ ሀይል” ሲሆን፥…