ካማላ ሃሪስ በአሜሪካ ታሪክ ዕጩ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው የተመረጡ ሶስተኛዋ ሴት ሆነዋል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ ዕጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ካማላ ሃሪስን ዕጩ ምክትል ፕሬዚዳንት አድርገው መምረጣቸውን ትናትና ምሽት አስታውቀዋል።
በጆ ባይደን ምክትል ዕጩ ፕሬዚዳንት በመሆን የተመረጡት ካማል ሃሪስ ለዚህ ሚና የመጀመሪያዋ የጥቁር እና የእስያ የዘር ሀረግ…