የሀገር ውስጥ ዜና በ24 ሰዓታት 584 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ20 ሰዎች ሕይወት አልፏል Tibebu Kebede Aug 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 11 ሺህ 881 የላብራቶሪ ምርመራ 584 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 24 ሺህ 175 መድረሱንም…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የክረምት ወራትን መግባት ተከትሎ ወደ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመር የገቡ ቆሻሻዎችን የማፅዳት ስራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለፀ Meseret Demissu Aug 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5 ፣2012ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የክረምት ወራትን መግባት ተከትሎ ወደ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመር የገቡ ደለልና ደረቅ ቆሻሻዎችን የማፅዳት ስራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለፀ። የከተማዋ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ መንገዶች ላይ የሚከሰት የጎርፍ መጥለቅለቅ ዋነኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአርቲስት ሀጫሉ ግድያ የተጠረጠረው ከበደ ገመቹ ፍርድ ቤት ቀረበ Tibebu Kebede Aug 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረውና ሸሽቶ በሃምሌ 3 ቀን 2012 ዓ.ም አዳአ ድሬ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በቁጥጥር ስር የዋለው ከበደ ገመቹ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረበ። በዛሬው የችሎት ውሎም መርማሪ ፖሊስ ከዚህ በፊት በተሰጠው ተጨማሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለ12ኛ ክፍል አይነ ስውራን ተማሪዎች እየተሰጠ ያለው የተስማሚ ቴክኖሎጂ ስልጠና በታሰበለት ደረጃ እየሄደ መሆኑ ተገለጸ Meseret Demissu Aug 11, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 5 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) ለ12ኛ ክፍል አይነ ስውራን ተማሪዎች እየተሰጠ ያለው የተስማሚ ቴክኖሎጂ ስልጠና በታሰበለት ደረጃ እየሄደ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ የ12ኛ ክፍል ፈተናን ሁሉም አይነሰውራን ተማሪዎች በኦንላይን እንዲፈተኑ ለማድረግ በሙሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሲቪክ ማህበረሰቡ የህዝቦች በጎ እሴቶች እንዲጎለብቱ መስራት እንዳለባቸው ጠ/ሚ ዐቢይ አሳሰቡ Tibebu Kebede Aug 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሲቪክ ማህበረሰቡ የህዝቦች በጎ እሴቶች እንዲጎለብቱ መስራት እንዳለባቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ከሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች ጋር በዛሬው እለት ተወያይተዋል። በውይይቱ…
ሌሎች የብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ለሁለት ቀናት ያካሄደውን ኮንፍረንስ የተመለከተ ቃለ ምልልስ Meseret Demissu Aug 11, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=2KoFeJXfrak
ሌሎች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ የተደረገ ውይይት Meseret Demissu Aug 11, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=fawGufuPgYA
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ብልፅግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች መድረክ ቀጥሎ እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Aug 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ብልፅግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች መድረክ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳይች ላይ በባህርዳር ከተማ እያካሄደው ያለው መድረክ እንደቀጠለ መሆኑን ፓርቲው አስታወቀ። መድረኩን በተመለከተ እንደተጠናቀቀ አጠቃላይ መረጃ የሚሰጥ መሆኑንም የአማራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ከፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ ከ1 ሺህ 700 በላይ የዞንና የወረዳ አመራሮችና ሰራተኞች ላይ እርምጃ ተወሰደ Tibebu Kebede Aug 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባሳለፍነው ወር ተፈጥሮ ከነበረው የፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ በተለያዩ የዞንና የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የመንግስት ሰራተኞች ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ። የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፥…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣው አዋጅ አፈፃፀም ከፍተኛ ክፍተት እየታየበት መሆኑ ተገለጸ Meseret Demissu Aug 11, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 5 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣው አዋጅ አፈፃፀም ከፍተኛ ክፍተት እየታየበት መሆኑ ተገለጸ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የደቡብ፣ ሶማሌ እና ጋምቤላ ክልሎች የጤና ቢሮ ሃላፊዎች÷…