ኮቪድ-19ን ለመከላከል በምንሰማቸው በጎ ውጤቶች ሳንዘናጋ የቅድመ ጥንቃቄ እርምጃችችን መቀጠል አለብን- ጠ/ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ለመከላከል በምንሰማቸው በጎ ውጤቶች ሳንዘናጋ የቅድመ ጥንቃቄ እርምጃችንን መቀጠል አለብን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት…