Fana: At a Speed of Life!

ለሁለት ቀናት የተካሄደው የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ኮንፈረንስ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ለሁለት ቀን ያካሄደውን የከፍተኛ አመራሮች ውይይት መጠናቀቁንና በውይይቱ የተነሱ ጉዳዮች አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አገኘሁ ተሻገር በሰጡት መግለጫ…

በ24 ሰዓታት 943 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ23 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 14 ሺህ 540 የላብራቶሪ ምርመራ 943 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 25 ሺህ 118…

ፍርድ ቤቱ በአቶ እስክንድር ነጋ ላይ የዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክር እንዲሰማ በተከላካይ ጠበቃ ተወክለው እንዲቀርቡ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በአቶ እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል እና ቀለብ ስዩም ላይ የዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክር እንዲሰማ በተከላካይ ጠበቃ ተወክለው እንዲቀርቡ ለነሃሴ 8 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡ ዛሬ ከሰአት በነበረው ችሎት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ…

የኮቪድ19 ስርጭትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የሚያግዙ የሕክምና ቁሳቁሶች ለጤና ሚኒስቴር ተበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የኮቪድ19 ስርጭትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የሚያግዙ የሕክምና ቁሳቁሶች ከተለያዩ ተቋማት እና በውጭ ሃገር ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተበረከተለት፡፡ የተበረከቱት ድጋፎች የአፍ እና የአፍንጫ ጭምብል፣ የሕክምና አልባሳት፣ የንጽሕና…

በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ኢንተርኔት በኢትዮጵያ ሙሉ ለሙሉ ተደራሽ እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ኢንተርኔት ሙሉ ለመሉ ተደራሽ እንደሚሆን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ በስሩ ከሚገኙ ተቋማት ጋር የ10 አመት መሪ እቅድና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ውይይት እያደረገ ነው። የኢኖቬሽን ልማትና…

15 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንጀንደር ሄልዝ ኢትዮጵያ ለጤና ሚኒስቴር 15 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ኢንጀንደር ሄልዝ በእናቶችና ህፃናት ጤና በተለይም በቤተሰብ ዕቅድ…

ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ 25 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎትድርጅት በ2012 በጀት ዓመት 25 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። የ2012 በጀት ዓመት በተለይ የአፈር ማዳበሪያና ስንዴን የማጓጓዝ ስራ በመሰራቱ ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበበትና…

ከተለያዩ ተቋማት ከ38 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡና የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውሉ ድጋፎች ተደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ከ38 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡና የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውሉ ድጋፎችን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አበረከቱ፡፡ በዚህም ባማኮን ኢንጂነሪንግ በቀን ለ200 ሰው አገልግሎት መስጠት የሚችል 100 የኦክሲጂን…

በኮሮና ዙሪያ የሚስተዋለው መዘናጋት የሃገሪቱን የጤና ሥርዓት ጫና ውስጥ ሊከተው ይችላል- የጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በህብረተሰቡ ዘንድ የሚስተዋለው መዘናጋት የኮቪድ19 ስርጭት እንዲባባስ ከማድረግ ባሻገር የሃገሪቱን የጤና ሥርዓት ጫና ውስጥ ሊከተው እንደሚችል የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስትር ዲኤታዋ ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ የኢትዮጵያ የጤና ሥርዓት እየተሻሻለና…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ በባህር ዳር ሲካሄድ በነበረው የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ውይይት ማጠናቀቂያ ላይ ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በባህር ዳር ሲካሄድ በነበረው የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ውይይት ማጠናቀቂያ ላይ ተገኙ።   የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች መድረክ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ በባህር…