Fana: At a Speed of Life!

በአለም በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ህይወታቸው ካለፈ አምስት ሰዎች አንዱ አሜሪካዊ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ህይወታቸው ካለፈ አምስት ሰዎች አንዱ አሜሪካዊ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ በዓለም ላይ በኮቪድ-19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 964 ሺህ 839 የደረሰ ሲሆን ከእነዚህ በቫይረሱ ሳቢያ ከሞቱትት ሰዎች መካከል…

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 889 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ 12 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 8 ሺህ 115 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 889 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 69 ሺህ 709 ደርሷል። በሌላ…

ማሊ የቀድሞ የመከላከያ ሚኒስትሯን የሽግግር ጊዜ ፕሬዚዳንት አድርጋ ሾመች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ማሊ የቀድሞ የመከላከያ ሚኒስትሯን ባ ንዳዎን የሀገሪቱ የሽግግር ጊዜ ፕሬዚዳንት አድርጋ ሾመች፡፡ የወታደራዊ መንግስት መሪው ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው መሾማቸውን ከሀገሪቱ የሚወጡ የዜና አውታሮች ዘግበዋል፡፡ አዲሱ…