የረመዳን ፆምን በፀሎትና ትዕዛዝን በማክበር ማሳለፍ -ዶ/ር ሰምሃር
https://www.youtube.com/watch?v=_hX35_oTQm8
ቦሪስ ጆንሰን የፊታችን ሰኞ ወደ ሥራ ለመመለስ አቅደዋል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሪታኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን የፊታችን ሰኞ ወደ ሥራ ለመመለስ ማቀዳቸው ተሰማ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኮርና ቫይረስ በሃገሪቱ እያስከተለ ያለውን ችግር ለመቆጣጠር በማሰብ ወደ ስራ ለመመለስ ማሰባቸውን ቴሌግራፍን ዋቢ ያደረገው የሲ ጂ…
የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ምርታማነት በማሳደግ የኮሮና ቫይረስ ያስከተለውን ችግር ለመፍታት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ምርታማነት በማሳደግ የኮሮና ቫይረስ ያስከተለውን ችግር ለመፍታት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ።
የኮሮና ቫይረስ መከሰትን ተከትሎ አምራች ኢንዱስትሪዎች ሰራተኛ እንዳያሰናብቱ፣ ምርት…
በኢትዮጵያ ከኮሮና ቫይረስ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 25 ደርሷል
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከኮሮና ቫይረስ ያገገሙት ሰዎች ቁጥር 25 መድረሱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።
ሚኒስትሯ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ933 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ መደረጉንም በፌስ ቡክ ገጻቸው…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የረመዳን ጾም አስመልክቶ ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት
https://www.youtube.com/watch?v=pnw5sneRNdM
የኦሮሚያ ክልል ጥሪት ያፈሩ አርሶና አርብቶ አደሮችን ወደ ኢንቨስተርነት የማሳደግ አሰራር መተግበር ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል በተለያየ መልኩ ጥሪት ያፈሩና አቅም የፈጠሩ አርሶና አርብቶ አደሮችን ወደ ኢንቨስተርነት ማሳደግ የሚያስችለውን መመሪያ አዘጋጅቶ መተግበር መጀመሩን አስታወቀ።
ክልሉ አጠቃላይ ወቅታዊ የኢንቨስትመንት አሰራሮች መሻሻልን አስመልከቶ…
የጀርመን ቡንደስሊጋ ግንቦት 1 ወደ ውድድር ለመመለስ ዝግጁ መሆኑን የሀገሪቱ እግር ኳስ ሊግ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለማችን ላይ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተ ወዲህ በርካታ ታላላቅ የሊግ ውድድሮች መቋረጣቸው ይታወቃል።
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከሰቱን ተከትሎ ከተቋረጡ የሊግ ውድድሮች ውስጥ አንዱ የሆነው የጀርመን ቡንደስሊጋ በቅርቡ ወደ ውድድር…
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ለሚደረገው እንቅስቃሴ የተለያዩ አካላት ድጋፍ ቀጥሏል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ለሚደረገው እንቅስቃሴ የተለያዩ አካላት ድጋፍ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል።
በዚህም በዛሬው ዕለት 4 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ የተደረገ ሲሆን÷ በዚህ ድጋፍ 49 የተለያዩ ድርጅቶችና…