በኦጋዴን ተፋሰስ የለማ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችትን ለገበያ ማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል ኦጋዴን ተፋሰስ የለማ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችትን ለገበያ ማቅረብ የሚያስችል የተፈጥሮ ጋዝ የንግድ ስምምነት ተፈራረመ።
በኦጋዴን አካባቢ 8 ትሪሊየን ጫማ የሚገመት የተፈጥሮ ጋዝና መጠኑ እየተለየ ያለ ፈሳሽ…