Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት 150 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት የአቅም ግንባታ እና ስልጠና የሚውል 150 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አፀደቀ፡፡ ይህ የገንዘብ ድጋፍ ደረጃውን የጠበቀ ደረጃ ሶስት የባዮሴፍቲ ቤተ ሙከራ ከተሟላ መሳሪያ ጋር…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ ከአሜሪካ አቻቸው ማይክ ፖምፒዮ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ ዋሽንግተን በሚገኘው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባካሄዱት ውይይት በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነትና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ…

የኖቤል የሰላም ሽልማቱ የሀገራችንን መልካም ገፅታ ለዓለም ለማሳየት መልካም እድል ይዞ የመጣ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኖቤል የሰላም ሽልማቱ የሀገራችንን መልካም ገፅታ ለዓለም ለማሳየት መልካም እድል ይዞ የመጣ መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ። የዓለም የኖቤል የሰላም ሎሬት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ማለዳ ቦሌ…

የጥምቀት በዓል በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል የማይዳሰስ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ መወሰኑን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) አስታወቀ። ዩኔስኮ በኮሎምቢያ ቦጎታ በቅርስ ጥበቃ ዙሪያ እያካሄደ ባለው ስብሰባ ነው በኢትዮጵያ የጥምቀት…

የዓለም የኖቤል የሰላም ሎሬት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የኖቤል የሰላም ሎሬት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ማለዳ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ2019 የኖቤል የሰላም ተሸላሚ በመሆን ሽልማታቸውን ከትናንት በስቲያ…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ በኖቤል የሰላም ማዕከል በተዘጋጀው “ክሮስ ሮድስ ኢትዮጵያ የፎቶ ዐውደ ርዕይ ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኖቤል የሰላም ማዕከል በተዘጋጀው "ክሮስ ሮድስ ኢትዮጵያ" (ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ) ላይ የተሰኘውን የፎቶ ዐውደ ርዕይ ጎበኙ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር የተገኙበት የፎቶ አውደርዕይ መክፈቻ ስነስ ስርዓት ነበር፡፡

የዓለም ባንክ እና አይ ኤም ኤፍ ለሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ከሚያስፈልገው ገንዘብ ውስጥ 60 በመቶውን ለመሸፈን ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ኢትዮጵያ ለሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ከሚያስፈልጋት 10 ቢሊየን ዶላር ውስጥ ከግማሽ በላዩን ለመሸፈን ተስማሙ። ኢትዮጵያ ዘላቂነት ያለው እና የህዝብን ተጠቃሚነት…

የኖቤል ሽልማቱ ለተቋሙም ሆነ ለዲፕሎማቶች ተጨማሪ አቅምን ይፈጥራል – አቶ ነብያት ጌታቸው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያገኙት የኖቤል ሽልማት እንደተቋምም ሆነ ለዲፕሎማቶች ተጨማሪ አቅምና ብርታትን የሚፈጥር መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ነብያት ጌታቸው ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ…

ጠ/ሚ ዐቢይ የኖቤል የሰላም ሽልማት ማግኘታቸው ኢትዮጵያ በውጭው ዓለም ያላትን ተቀባይነት ያሳድጋል-ፖለቲከኞች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የ2019 የኖቤል የሰላም ተሸላሚ መሆናቸው ኢትዮጵያ በውጭው ዓለም ያላትን ተቀባይነት እንደሚያሳድገው ፖለቲከኞች ገለፁ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከፕሮፌሰር መረራ ጉዲና፣ ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ…

ሃገራዊ እሴቶችን ማሳደግ እና ለትዉልዱ ማስተዋወቅ ይገባል- ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)ሃገራዊ እሴቶችን ማሳደግ እና ለትውልዱ ማስተዋወቅ እንደሚገባ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የዘርፉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ የታሪክና ባህል ተመራማሪ የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ በዘመናት የዳበሩ ሃገራዊ እሴቶችን…