የሀገር ውስጥ ዜና በዓሉ እንቅስቃሴያችንን ገድበን የምናከብረው መሆን አለበት – ዶ/ር ሊያ ታደሰ Feven Bishaw Apr 17, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎች የፋሲካ በዓልን እንቅስቃሴያቸውን በመገደብ ሊያከብሩ እንደሚገባ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገለፁ። የጤና ሚኒስትሯ የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም “በዓሉ እርስ በእርስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሰላ ሪፈራልና የማስተማሪያ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተጀመረ Feven Bishaw Apr 17, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሰላ ሪፈራልና የማስተማሪያ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተጀመረ። በአርሲ ዩኒቨርስቲ ስር በሚገኘው ሆስፒታል የተጀመረው ምርመራ በቀን 72 ናሙናዎችን የመርመር አቅም አለው ነው። የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር…
የሀገር ውስጥ ዜና የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ 1 ሺህ 200 ቤተሰቦች ለፋሲካ በዓል መዋያ የሚሆን ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Apr 17, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር በከተማዋ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ 1 ሺህ 200 ቤተሰቦች ለፋሲካ በዓል መዋያ የሚሆን ድጋፍ አደረገ። የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ የኮሮና ቫይረስ መከላከልና መቆጣጠር ግብር ሀይል ምክትል…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ኮድ 2 ተሽከርካሪዎች በፈረቃ ሊንቀሳቀሱ ነው Tibebu Kebede Apr 17, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የቤት ተሽከርካሪዎች (ኮድ-2) በፈረቃ ሊንቀሳቀሱ መሆኑ ተገለጸ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈፀም በሚኒስትሮች ኮሚቴ የወጣ የትራንስፖርት ዘርፍ አፈፃጸም መመሪያ ላይ መግለጫ ተሰጥቷል። በመግለጫው ላይ በአዲስ አበባ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ተጨማሪ 4 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው Tibebu Kebede Apr 17, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ 4 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ባለፉት 24 ሰአታት ለ842 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 4 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የቻይና ኢኮኖሚ ከ28 ዓመት በኋላ ዝቅተኛ እድገት አስመዘገበ Tibebu Kebede Apr 17, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ኢኮኖሚ በፈረንጆቹ 2020 የመጀመሪያ ሩብ አመት ዝቅተኛ የተባለውን እድገት ማስመዝገቡ ተነገረ። አሁን የተመዘገበው እድገት ከ28 አመታት በኋላ ዝቅተኛው ነው ተብሏል። በአዲሱ የፈረንጆቹ አመት የመጀመሪያ ሶስት ወራትም የሃገሪቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና እንግሊዝ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የህክምና ቁሳቁስ ላከች Tibebu Kebede Apr 17, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሚረዱ የህክምና ቁሳቁሶችን ልካለች። የህክምና ቁሳቁሶች ዛሬ አዲስ አበባ የደረሱ ሲሆን፥ የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመቆጣጠር እየተደረገ ያለውን ጥረት ለማገዝ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከኢንጂነር ታከለ ኡማ ጋር የትንሳኤ በዓል ስጦታ አበረከቱ Tibebu Kebede Apr 17, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ጋር በመሆን በተለያዩ አካባቢዎች የትንሳኤ በዓል ስጦታዎችን አበርክተዋል። በዚህም መነን ትምህርት ቤት ወደሚገኘው የህክምና ባለሙያዎች ማቆያ በመሄድ…
ፋና 90 በባህር ዳር የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እየተደረገ ያለ ጥረት Feven Bishaw Apr 17, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=xLUyWZ5-90o
የሀገር ውስጥ ዜና ዶክተር ሊያ ታደሰ ለቻይና የህክምና ባሉሙያዎች ምስጋና አቀረቡ Tibebu Kebede Apr 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ የተላኩ የቻይና የህክምና ባለሙያዎችን ቡድን አመሰገኑ። ዶክተር ሊያ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ የህክምና ባሉሙያዎቹ በወረርሽኙ ቁጥጥር…