Fana: At a Speed of Life!

በዓሉ እንቅስቃሴያችንን ገድበን የምናከብረው መሆን አለበት – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎች የፋሲካ በዓልን እንቅስቃሴያቸውን በመገደብ ሊያከብሩ እንደሚገባ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገለፁ። የጤና ሚኒስትሯ የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም “በዓሉ እርስ በእርስ…

በአሰላ ሪፈራልና የማስተማሪያ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሰላ ሪፈራልና የማስተማሪያ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተጀመረ። በአርሲ ዩኒቨርስቲ ስር በሚገኘው ሆስፒታል የተጀመረው ምርመራ በቀን 72 ናሙናዎችን የመርመር አቅም አለው ነው። የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር…

የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ 1 ሺህ 200 ቤተሰቦች ለፋሲካ በዓል መዋያ የሚሆን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር በከተማዋ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ 1 ሺህ 200 ቤተሰቦች ለፋሲካ በዓል መዋያ የሚሆን ድጋፍ አደረገ። የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ የኮሮና ቫይረስ መከላከልና መቆጣጠር ግብር ሀይል ምክትል…

በአዲስ አበባ ኮድ 2 ተሽከርካሪዎች በፈረቃ ሊንቀሳቀሱ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የቤት ተሽከርካሪዎች (ኮድ-2) በፈረቃ ሊንቀሳቀሱ መሆኑ ተገለጸ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈፀም በሚኒስትሮች ኮሚቴ የወጣ የትራንስፖርት ዘርፍ አፈፃጸም መመሪያ ላይ መግለጫ ተሰጥቷል። በመግለጫው ላይ በአዲስ አበባ…

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 4 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ 4 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ባለፉት 24 ሰአታት ለ842 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 4 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው…

የቻይና ኢኮኖሚ ከ28 ዓመት በኋላ ዝቅተኛ እድገት አስመዘገበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ኢኮኖሚ በፈረንጆቹ 2020 የመጀመሪያ ሩብ አመት ዝቅተኛ የተባለውን እድገት ማስመዝገቡ ተነገረ። አሁን የተመዘገበው እድገት ከ28 አመታት በኋላ ዝቅተኛው ነው ተብሏል። በአዲሱ የፈረንጆቹ አመት የመጀመሪያ ሶስት ወራትም የሃገሪቱ…

እንግሊዝ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የህክምና ቁሳቁስ ላከች

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሚረዱ የህክምና ቁሳቁሶችን ልካለች። የህክምና ቁሳቁሶች ዛሬ አዲስ አበባ የደረሱ ሲሆን፥ የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመቆጣጠር እየተደረገ ያለውን ጥረት ለማገዝ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከኢንጂነር ታከለ ኡማ ጋር የትንሳኤ በዓል ስጦታ አበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ጋር በመሆን በተለያዩ አካባቢዎች የትንሳኤ በዓል ስጦታዎችን አበርክተዋል። በዚህም መነን ትምህርት ቤት ወደሚገኘው የህክምና ባለሙያዎች ማቆያ በመሄድ…

ዶክተር ሊያ ታደሰ ለቻይና የህክምና ባሉሙያዎች ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ የተላኩ የቻይና የህክምና ባለሙያዎችን ቡድን አመሰገኑ። ዶክተር ሊያ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ የህክምና ባሉሙያዎቹ በወረርሽኙ ቁጥጥር…