Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ከመደመር መፅሃፍ ሽያጭ የተገኘውን 110 ሚሊየን ብር ለትምህርት ቤቶች ማሰሪያ አስረከቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከመደመር መፅሃፍ ሽያጭ የተገኘውን 110 ሚሊየን ብር ለትምህርት ቤቶች ማሰሪያ አስረከቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገንዘቡን በቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት ለሚገነቡ ትምህርት ቤቶች ማስገንቢያ ያስረከቡ ሲሆን ገንዘቡን…

በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩት ጥላሁን ያሚና አብዲ አለማየሁ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ

ቀደም ሲል በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩ ግለሰቦች ዛሬ ፍርድ ቤት መቅረባቸውን በተመለከተ ባወጣነው ዘገባ ተጠርጣሪ ጥላሁን ያሚ ተልዕኮውን ስለሰጠው አካል እውነተኛውን መረጃ ለመናገር ጥበቃ ይደረግልኝ ሲል ጥያቄ አቅርቧል በሚል ያካተትነው መረጃ ስህተት መሆኑን እየገለፅን ትክክለኛው…

አዲሱን ዓመት ከስጋት የጸዳ ለማድረግ የነሐሴን ወር በጥንቃቄ ማለፍ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) መጭውን አዲስ አመት ከስጋት የጸዳ እና የተሻለ አመት ለማድረግ የነሐሴን ወር በመጨረሻው የጥንቃቄ ደረጃ ማለፍ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ። 'ማንም' የተሰኘው ሃገር አቀፉ የኮሮና ቫይረስ መከላከል ንቅናቄና ምርመራ…

ፕሬዚዳንት አላሳኔ ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ እንደሚወዳደሩ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአይቮሪኮስቱ ፕሬዚዳንት አላሳኔ ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ ለፕሬዚዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከፓርቲያቸው በረቀረበላቸው ጥሪ መሰረት በመጭው ጥቅምት ወር በፕሬዚዳንትነት እንደሚዳደሩ ተናግረዋል፡፡ ሃገራቸውን ከፈረንጆቹ 2011…

በአፍሪካ ኮሮና ቫይረስ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር ከ1 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ1፣2012 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ ኮሮና ቫይረስ ያለባቸው  ሰዎች ቁጥር ከ1 ሚሊየን አለፈ፡፡ 22 ሺህ 114 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት ተዳርገዋል ነው የተባለው፡፡ በአህጉሪቱ ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች ውስጥ ግማሽ ያህሉ በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ መሆኑ ነው…

በቤይሩት ፍንዳታ 1 ኢትዮጵያዊ ሲሞት 9 ጉዳት ደርሶባቸዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ1፣2012 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በተለያዩ ሃገራት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከስራ ውጭ የሆኑ፣ በእስር እና በስደት ላይ የነበሩ 218 ዜጎች ባለፉት 2 ሳምንታት ወደ ሃገር ቤት መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር…

በአዲስ አበባ ለደረጃ “ሐ” ግብር ከፋዮች የግብር  መክፈያ ጊዜ ለ5 ቀን ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ1፣2012 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የደረጃ " ሐ " ግብር ከፋዮች የግብር  መክፈያ ጊዜን ለ5 ቀን ማራዘሙን አስታወቀ። ከሐምሌ አንድ ጀምሮ 278  ሺህ 152 ግብር ከፋዮች ለማስተናገድ ዕቅድ ተይዞ 203 ሺህ 920 ማስተናገድ መቻሉን…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ1፣2012 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ አመት የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤ በሀዋሳ መካሄድ ጀምሯል። የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሄለን ደበበ የዘመናት የህዝቦች ጥያቄና ቁጭት የሆነው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ወደ ውጤት መቃረብና የመጀመሪያ ሙሌት…

በዩሮፓ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ተፋላሚዎች ተለይተዋል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩሮፓ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ተፋላሚዎች ተለይተዋል፡፡ ከትናንት በስቲያ እና ትናንት በተደረጉ የጥሎ ማለፍ የመልስ ጨዋታዎች በሩብ ፍጻሜ የሚጫወቱ 8 ቡድኖች ታውቀዋል፡፡ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎቹ የፊታችን ሰኞ እና ማክሰኞ የሚደረጉ ይሆናል፡፡…