Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ክልል መንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በአፋር ክልል በጎርፍ የተጎዱ አካባቢዎችን በመጎብኘት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርእስ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ቡድን በአፋር ክልል በጎርፍ የተጎዱ አካባቢዎችን በመጎብኘት ድጋፍ አደረገ። የአዋሽ ወንዝ በመሙላት በአፋር ክልል ባስከተለው ተጎርፍ አደጋ በርካቶችን…

የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን አስመልክቶ የአውሮፓ ሀገራትን አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን አስመልክቶ የአውሮፓ ሀገራትን አስጠነቀቀ፡፡ ድርጅቱ በመላው አውሮፓ ሀገራት እየተመዘገበ ያለው በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እንደማንቂያ ደውል ሆኖ ሊያገለግሉ ይገባልም ነው ያለው፡፡ የአለም…

የኤፍ.ቢአ.ይ ኃላፊ ሩስያ አሜሪካ በቅርቡ በምታካሂደው ምርጫ ላይ ጣልቃ ለመግባት እየሞከረች ነው ሲሉ አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ ፌደራል ምርመራ ቢሮ (ኤፍ.ቢአ.ይ) ኃላፊ  ክርስቶፈር ሬይ ሩስያ ዋሽንግተን በቅርቡ በምታካሂደው ምርጫ ላይ ጣልቃ ለመግባት እየሞከረች ነው ሲሉ አስጠነቀቁ፡፡ አሜሪካ በቅርቡ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫዋን ለማድረግ እየተሰናዳች ትገኛለች፡፡…

መሃመድ ሁሴን ሮብሌ የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሊያ ፕሬዚዳንት መሀመድ አብዱላሂ ፋርማጆ መሃመድ ሁሴን ሮብሌን አዲሱ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርገው መረጡ። አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር መሃመድ ሁሴን ሮብሌን የተመረጡት ባላቸው ዕውቀት፣ ልምድና ችሎታቸው መሆኑን ፕሬዚዳንት…

በኬንያ ከ900 በላይ የህክምና ባለሙያዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተነገረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኬንያ ከ900 በላይ የህክምና ባለሙያዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተነገረ። በሀገሪቱ ቫይረሱ ከተከሰተ ጀምሮ እስከ አሁን 945 የህክምና ባለሙያዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። 16 የህክምና ባለሙያዎችም…

እንደ ሸረሪት ግድግዳ የሚወጣው ህንዳዊ ህጻን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ነገሩ በህንድ ፕራዳሽ ግዛት የተፈጸመ ነው፡፡ የሰባት ዓመቱ ህጻን ያሻርዝ ጉኣር አንድ ለየት ያለ ነገር በመሞከር አለምን አስገርሟል፡፡ ጉኣር የሦስተኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን ካናፑር በምትባል ከተማ ውስጥ ከቤተሰቦቹ ጋር ነው የሚኖረው፡፡ ጉኣር…

በኮቪድ-19 ምክንያት ተራዝሞ የነበረው ሀገራዊ ምርጫ አሁን ላይ ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቶ ማካሄድ እንደሚቻል የጤና ሚኒስቴር ምከረ ሀሳብ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮቪድ 19 ምክንያት ተራዝሞ የነበረው ሀገራዊ ምርጫ አሁን ላይ ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቶ ማካሄድ እንደሚቻል የጤና ሚኒስቴር ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክረ ሀሳብ አቀረበ። የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች…

የመስቀል በዓል ህብረሰተቡን ከኮሮና ቫይረሰ ለመጠበቅ በሚያስችል መልኩ፤ በመስቀል አደባባይ እንደሚከበር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የሚከበረው የመስቀል በዓል ህብረሰተቡን ከኮሮና ቫይረሰ ለመጠበቅ በሚያስችል መልኩ በመስቀል አደባባይ እንደሚከበር ተገለፀ።   የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክድ ተዋህዶ ቤተ…

የምግብ ደህንነትን እና የግብርና ምርታማነትን ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ የገጠር ልማትን እያስፋፋች ነው- የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ኢትዮጵያ የምግብ ደህንነትን እና የግብርና ምርታማነትን ለማረጋገጥ የገጠር ልማትን እያስፋፋች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ገለፁ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው የአዳጊ ሀገራት ቡድን…