Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዶክተር ዐቢይ ከስዊድኑ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከስዊድኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ስቴፈን ሎቨን ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማታቸውን ለመቀበል ወደ ኦስሎ ያቀኑ ሲሆን፥ እግረ መንገዳቸውንም በስዊድን ጉብኝት…

ፊንላንድ ለቀጣዩ ሃገራዊ ምርጫ ማስፈጸሚያ የሚውል የ800 ሺህ ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ ለቀጣዩ ሃገራዊ ምርጫ ማስፈጸሚያ የሚውል የ800 ሺህ ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመች። የድጋፍ ስምምነቱን በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳደር ሄሌና ኤራክሲነን እና የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት ተወካይ ቱርሃን ሳልህ…

9ኛው የአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና የፓሲፊክ ሀገራት መሪዎች ስብሰባ በናይሮቢ እየተካሄደ ነው

 አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 9ኛው የአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና የፓሲፊክ ሀገራት መሪዎች ስብሰባ በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ ነው። በአምባሳደር ማርቆስ ተክሌ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክም በስብሰባው እየተሳተፈ ይገኛል። በልዑኩ…

ሩሲያ ለ4 ዓመት ከሁሉም ስፖርታዊ ውድድሮች ታገደች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩሲያ ለ4 ዓመት በሁሉም ስፖርታዊ ውድድርች እንዳትሳተፍ ማገዱን የዓለም አቀፍ ፀረ አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ(ዋዳ) አስታውቋል። የዋዳ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በስዊዘር ላንድ ባካሄደው ስብሰባ ነው ሩሲያ ለአራት ዓመታት በማንኛውም ስፓርታዊ ውድድር…

የኳታሩ ስሀይል የብረት ፋብሪካ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኳታሩ ስሀይል የብረት ፋብሪካ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገለፀ። ኳታር የሚገኙት የኢፌዴሪ ትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ በዛሬው እለት የኩባንያውን የብረታ ብረት እና የባትሪ ማምረቻ ፋብሪካዎች መጎብኘታቸውን…

ምርት ገበያው 7 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው 131 ሺህ ቶን ምርቶችን በመጀመሪያው ሩብ ዓመት አገበያየ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ 7 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው 131 ሺህ ቶን ምርቶችን በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ማገበያየቱን አስታወቀ። ምርት ገበያው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ  በሩብ ዓመቱ 79 ሺህ 202 ቶን ቡና በ5 ነጥብ 9 ቢሊየን…

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ድርድር ላለማድረግ የያዘችውን አቋም እንደማትለውጥ አያቶላህ አሊ ሃሚኒ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከአሜሪካ ጋር ድርድር ላለማድረግ የያዝነውን አቋም አንለውጥም አሉ የኢራን ሀይማኖታዊ መሪ አያቶላህ አሊ ሃሚኒ። ቴህራን ለዋሽንግተን ግፊት እጅ እንደማትሰጥም ነው አያቶላህ አሊ ሃሚኒ የገለጹት። ሀይማኖታዊ መሪው ከጠላት ጋር የሚደረግ ድርድር…

አንድ ወደፊት ስንሄድ ሁለት ወደኋላ የሚመልሱንን ሀይሎች ማስቆም አለብን-ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አንድ ወደፊት ስንሄድ ሁለት ወደኋላ የሚመልሱንን ሀይሎች ማስቆም እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አሳሰቡ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬው እለት ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል። ጠቅላይ…

በትግራይ ዘንድሮ ለ258 ሺህ ሰዎች የስራ እድል እየተመቻቸ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተያዘው ዓመት 258ሺህ ያህል ሰዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የስራ እድል ለማመቻቸት እየተሰራ መሆኑን የትግራይ ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ዳንኤል አሰፋ እንዳሉት፥ የክልሉ መንግስት ከግብርናው ዘርፍ በተጨማሪ…

በአዲስ አበባ ከ20 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ እና ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ መሀል የሚገነቡ ከ20 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ በይፋ ተጀመረ። ምክትል ከንቲባውን ጨምሮ፣ የሀይማኖት መሪዎች፣ ጥሪ…