የፌዴራል መንግስቱና ክልሎች ግንኙነት ከፌዴራሊዝም አንጻር
https://www.youtube.com/watch?v=ZZ6RdPcTsnU
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄደ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄደ ጀመረ።
ምክር ቤቱ 2ኛ የስራ ዘመን 44ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ማካሄድ በጀመረበት ወቅት የከተማ አስተዳደሩን የአስፈፃሚ አካላት የ2012 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በከተማዋ…
በመዲናዋ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት የ2013 ተቀዳሚ ጉዳይ ነው- ኢ/ር ታከለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት የ2013 በጀት አመት ተቀዳሚ ጉዳይ እንደሚሆን ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ።
በአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ ስር ለሚገኙ ተቋማት ከፍተኛ ባለሙያዎች ለሶሰት…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሜሪካ ለኢትዮጵያ ላበረከተችው የመተንፈሻ ቬንትሌተሮች ድጋፍ ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 29 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስር ዐቢይ አህመድ አሜሪካ ለኢትዮጵያ ላበረከተችው የመተንፈሻ ቬንትሌተሮች ድጋፍ ምስጋና አቀረቡ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ኢትዮጵያ የኮቪድ 19ን ወረርሽኝ ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን…
የክልሉን ሰላም ለማደፍረስ የሚሰሩ አካላትን እንደሚታገሉ የአርሲ ዞን ወጣቶች ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጸረ-ሰላም ኃይሎችን ተልዕኮ ለማስፈጸም ሲባል የክልሉን ሰላም ለማደፍረስ የሚሰሩ አካላትን እንደሚታገሉ የአርሲ ዞን ወጣቶች ገለጹ።
ወጣቶቹ የአካባቢውን ዘላቂ ሰላም በማስጠበቅ ዙሪያ ከፌዴራልና ከክልሉ አመራሮች ጋር በአሰላ ከተማ እየተወያዩ ነው።…
በአፋር ክልል የአዋሽ ወንዝ በመሙላቱ 32 ሺህ ሰዎች ተፈናቀሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፋር ክልል የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ በተለያዩ ወረዳዎች 32 ሺህ ሰዎች መፈናቀላቸዉን የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋሰትና ማስተባባሪያ ጽህፈት ቤት ገለፀ ።
በአፋር ክልል ክረምቱን ተከትሎ እየጣለ ባለው ዝናብ የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ በ6…
የጊቤ 3 የውሃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ግድብ እየሞላ በመምጣቱ ውሃ ከግድቡ በየደረጃው እንደሚለቀቅ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጊቤ 3 የውሃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ግድብ እየሞላ በመምጣቱ ውሃ በየደረጃው ለመልቀቅ የሚያስችል የሙከራ ስራ ተከናውኗል፡፡
ይህም ከግድቡ የሚለቀቀው ዉሃ ወደፊት በታችኛው ተፋስስ ላይ ጎርፍ እንዳያስከትል ለመቆጣጠር እና ውሃውን በተመጠነ…
በደቡብ ክልል በ2012 በጀት አመት 9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ ፕሮጀክቶች ፈቃድ መሰጠቱ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2012 በጀት አመት ከ9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ የሀገር ውስጥ ባለሀብቶችና ዳያስፖራዎች በግልና በአክሲዮን ፈቃድ መሰጠቱን የደቡብ ክልል ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ።
ኮሚሽኑ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው በክልሉ…
በ10 ዓመት የልማት እቅዱ በባቡር ትራንስፖርት ዘርፍ ኢትዮጵያን ከምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለማድረግ መታቀዱ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት የሆኑት የማሪታይም ጉዳዮች ባለስልጣን፣ የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን እና የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አክስዮን ማህበር የ10 ዓመት የልማት እቅዳቸውን አቅርበው ውይይት ተደረጎበታል፡፡
በውይይቱም…