Fana: At a Speed of Life!

የነብስ አድን ሰራተኞች የቤይሩቱን ፍንዳታ ተከትሎ የገቡበት የማይታወቅ ሰዎችን ለማግኘት ጥረት ላይ ናቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሊባኖስ የነብስ አድን ሰራተኞች በቤይሩት የደረሰውን ፍንዳታ ተከትሎ የገቡበት የማይታወቅ ከ100 የሚበልጡ ሰዎችን ለማግኘት ጥረት በማድረግ ላይ ናቸው። እስካሁን በፍንዳታው የ100 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን፥ 4 ሺህ የሚሆኑ ደግሞ ጉዳት…

በሊባኖስ ቤሩት ከፍተኛ የፍንዳታ አደጋ መድረሱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሊባኖሷ ቤሩት ከተማ ከፍተኛ የፍንዳታ አደጋ መድረሱ ተነግሯል። ከስፍራው የወጡ ሪፖርቶች እንዳመላከቱት ፍንዳታው በከተማዋ ወደብ አቅራቢያ በሚገኙ መጋዘኖች አካባቢ ማጋጠሙን ነው። ለፍንዳታው ምክንያቱ ምን እንደሆነ እስካሁን የተገለፀ ነገር…

ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር ላይ የበኩሏን የግድብ ሙሌት ደንብ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ በሶስቱ ሀገራት መካከል እየተደረገ ባለው ድርድር ላይ የበኩሏን የግድብ ሙሌት ደንብ አቀረበች። የኢትዮጵያ፣ የሱዳን እና የግብፅ የውሃ ሚኒስትሮች የተሳተፉበት የሶስትዮሽ ድርድሩ በቪዲዮ ኮንፍረንስ በመታገዝ በትናንትናው…