የነብስ አድን ሰራተኞች የቤይሩቱን ፍንዳታ ተከትሎ የገቡበት የማይታወቅ ሰዎችን ለማግኘት ጥረት ላይ ናቸው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሊባኖስ የነብስ አድን ሰራተኞች በቤይሩት የደረሰውን ፍንዳታ ተከትሎ የገቡበት የማይታወቅ ከ100 የሚበልጡ ሰዎችን ለማግኘት ጥረት በማድረግ ላይ ናቸው።
እስካሁን በፍንዳታው የ100 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን፥ 4 ሺህ የሚሆኑ ደግሞ ጉዳት…