የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ክልል ምክር ቤት ጉባኤ ነገ ይጀመራል Meseret Demissu Aug 6, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት አምስተኛ ዙር አምስተኛ ዓመት የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤ ነገ እንደሚጀመር ምክር ቤቱ ገለጸ። የምክር ቤቱ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት በላከው መግለጫ÷ ምክር ቤቱ ጉባኤው ከነገ ጀምሮ ለሶስት…
የሀገር ውስጥ ዜና በበዓል ሰሞን በነበሩ መዘናጋቶችና ጥንቃቄ በጎደላቸው ህዝባዊ ሰልፎች የኮሮና ቫይረስ መስፋፋቱ ተገለጸ Meseret Demissu Aug 6, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 30 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የበዓል ሰሞን የነበሩ መዘናጋቶች የፈጠሯቸው ንክኪዎች እንዲሁም ህብረተሰቡ ያለጥንቃቄ ሲሳተፍባቸው የነበሩ ሰልፎች አሁን ላለው የኮሮና ቫይረስ መስፋፋት ምክንያቶች መሆናቸውን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሳሕርላ አብዱላሂ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሊባኖስ ለቤይሩት ፍንዳታ ምክንያት የሆነውን ኬሚካል በግዴለሽነት ያስቀመጡ ባለስልጣናት በቁም እስር እንዲቆዩ ትእዛዝ ሰጠች Meseret Awoke Aug 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 30፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ሊባኖስ ከትናንት በስቲያ በቤይሩት ለደረሰው ፍንዳታ ምክንያት የሆነውን ኬሚካል በግድየለሽነት እንዲከማች ያደረጉ ባለስልጣናት በቁም እስር ላይ እንዲቆዩ አዘዘች። መርማሪዎች ተቀጣጣይ ኬሚካሉ በግዴለሽነት በመጋዘን ውስጥ መከማቸቱ ላይ ትኩረት አድርገው…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ፌስቡክና ትዊተር ከኮሮናቫይረስ የተሳሳተ መረጃ ጋር በተያያዘ በፕሬዚዳንት ትራምፕ ገጽ ላይ እርምጃ ወሰዱ Tibebu Kebede Aug 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማህበራዊ ትስስር ድረ ገጽ የሆኑት ፌስቡክና ትዊተር የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የተሳሳተ መረጃ አሰራጭተዋል በሚል በገፃቸው ላይ እርምጃ መውሰዳቸውን አስታወቁ። የማህበራዊ ትስስር ድረ ገፆቹ ፕሬዚዳንት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአቶ ሃምዛ ቦረና መዝገብ የተካተቱ 9 ተጠርጣሪዎች ዛሬ ከሰአት ፍርድ ቤት ቀርበዋል Tibebu Kebede Aug 5, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 29 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአቶ ሃምዛ ቦረና (ሃምዛ አዳነ) መዝገብ የተካተቱ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎች ዛሬ ከሰአት ፍርድ ቤት ቀርበዋል። ተጠርጣሪዎቹ 1ኛ ሃምዛ ቦረና (ሃምዛ አዳነ) ፣ ያለምወርቅ አሰፋ፣ ታምራት ሁሴን ፣ ሰበቃ ቃርቴ እና ጌቱ ተረፈን ጨምሮ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎች…
ፋና 90 በዋልድባ ገዳም ላይ ሲፈፀም የነበረውን በደል በመቃወም ለእስር ከታደረጉት አባ ገብረየሱስ እና ከፍቅር ያሸንፋል ማህበር መስራች ሚስባህ ጋር የተደረገ ቆይታ Tibebu Kebede Aug 5, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=oQlHZgfw8B4
ፋና 90 በኦሮሚያ ክልል መደበኛ እንቅስቃሴዎች እንዲቋረጡ በማድረግ ክልሉን የግጭት ማእከል ለማድረግ የተደረገው ሙከራ መክሸፉ ተገለፀ Tibebu Kebede Aug 5, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=kfUOEAhIbVY
ፋና 90 የህዳሴው ግድብ የውሃ ሙሌት በስራ ላይ እያለ ህይወቱን ላጣው ቤተሰብ ደስታን ፈጥሯል Tibebu Kebede Aug 5, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=9xxy47yAKrY
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል መደበኛ እንቅስቃሴዎች እንዲቋረጡ በማድረግ ክልሉን የግጭት ማእከል ለማድረግ የተደረገው ሙከራ መክሸፉ ተገለፀ Tibebu Kebede Aug 5, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 29 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል መደበኛ እንቅስቃሴዎች እንዲቋረጡ በማድረግ ክልሉን የግጭት ማእከል ለማድረግ የተደረገው ሙከራ መክሸፉ ተገለፀ። የክልሉ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ ዛሬ በሰጡት መግለጫ መንገድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስር ዐቢይ በሊባኖስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ቤይሩት ከሚገኘው ቆንስላ ጋር ግንኙነት እንዲፈጥሩ አሳሰቡ Tibebu Kebede Aug 5, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሊባኖስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ቤይሩት ከሚገኘው ቆንስላ ጋር ግንኙነት እንዲፈጥሩ አሳስበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቤይሩት በደረሰው ከፍተኛ ፍንዳታ እና ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል። በሊባኖስ በርካታ…