በመዲናዋ የኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነትን ለመቀነስ እና የተረጋጋ የበዓል ግብይት ማካሄድ የሚያስችሉ ቦታዎች ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነትን ለመቀነስ እና የተረጋጋ የበዓል ግብይት ለማካሄድ የቁም እንስሳት መሸጫ ቦታዎች ዝርዝር ይፋ ሆነዋል።
የከተማው ንግድ እና ኢንዱስትሪ ቢሮ ባወጣው መግለጫ ነጋዴው እና ሸማቹ በግብይቱ ወቅት…