የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ በአውሮፓ ሀገራት ኢትዮጵያን ከወክሉ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ኢትዮጵያን በአውሮፓ አገራት ከሚወክሉ አምባሳደሮች እና ቆንስላ ጄኔራሎች ጋር የቪዲዮ ኮንፈረንስ አካሂደዋል።
የቪዲዮ ኮንፈረንሱ ኢትዮጵያ የኮቪድ 19 ስርጭት ለመከላከል…