የዓባይ ወንዝ የቀዳሚም ሆነ የወቅታዊ ግልጋሎት መብት የኢትዮጵያን በወንዙ የመጠቀም መብት የሚከለክል አለመሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓባይ ወንዝ ላይ ያለው የቀዳሚም ሆነ የወቅታዊ ግልጋሎት መብት የኢትዮጵያን በወንዙ የመጠቀም መብቷን የሚከለክል አለመሆኑ ተገለጸ።
ይህ የተገለጸው የአባይ ወንዝ ተፋሰስ የህግ ማዕቀፍና የሃይድሮ ፖለቲክስ ዙሪያ በተዘጋጀው የፓናል ውይይት ላይ…