Fana: At a Speed of Life!

የዓባይ ወንዝ የቀዳሚም ሆነ የወቅታዊ ግልጋሎት መብት የኢትዮጵያን በወንዙ የመጠቀም መብት የሚከለክል አለመሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓባይ ወንዝ ላይ ያለው የቀዳሚም ሆነ የወቅታዊ ግልጋሎት መብት የኢትዮጵያን በወንዙ የመጠቀም መብቷን የሚከለክል አለመሆኑ ተገለጸ። ይህ የተገለጸው የአባይ ወንዝ ተፋሰስ የህግ ማዕቀፍና የሃይድሮ ፖለቲክስ ዙሪያ በተዘጋጀው የፓናል ውይይት ላይ…

ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት አመቱ ከ47 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በ2012 በጀት አመት 47 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱ ተገለጸ። የኩባንያው ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ በሰጡት መግለጫ ÷ ገቢው ከእቅዱ 105 ነጥ ብ 1 በመቶ ብልጫ አለው ብለዋል። ይህም ከባለፈው አመት…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ከ3 ነጥብ 3 ቢሊየን በላይ ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የክልሉ መንግስት በጀትን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ከ3 ነጥብ 3 ቢሊየን በላይ ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የጋምቤላ ክልል መንግስት በጀትን አፀደቀ። የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 5ኛ የምርጫ ጊዜ 5ኛ የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤውን የክልሉን የ2013 ዓመታዊ በጀት…

በኮንሶና በአሌ አዋሳኝ ላይ ለተከሰተው የፀጥታ ችግር ምክንያት የሆኑ አካላትን ለህግ የማቅረብ ስራ እየተሰራ ነው-አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮንሶና በአሌ አዋሳኝ ላይ ለተከሰተው የፀጥታ ችግር ምክንያት የሆኑ አካላትን ለህግ የማቅረብ ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ገለፁ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ርስቱ ይርዳው ትናንት…

በኢትዮጵያ 17ኛው የጉሙሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በአሶሳ ተከፈተ  

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጉሙሩክ ኮሚሽን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ የከፈተው የጉሙሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በይፋ ስታ ጀመረ። ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ የገቢዎች ሚንስትር አቶ ላቀ አያሌው እችና…

አሜሪካ 12 ሺህ ወታደሮቿን ከጀርመን ልታስወጣ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ 12 ሺህ ወታደሮቿን ከጀርመን ልታስወጣ መሆኑን አስታወቀች፡፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋሽንግተን በጀርመን ከሚገኘው 36 ሺህ ሰራዊቷ ውስጥ 1/3 የመቀነስ እቅድ እንዳላቸው ባለፈው ወር ተናግረው ነበር፡፡ ይህን ተከትሎም 12 ሺህ…

610 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ14 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ7 ሺህ 760 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 610 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የ14 ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ሳቢያ ማለፉንም በፌስ ቡክ ገጻቸው…

መርማሪ ፖሊስ በአቶ ጃዋር መሃመድ ቤት በግለሰብ እጅ የማይገኙ ሳተላይቶችና ከውጭ በድብቅ የገቡ ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች ማግኘቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል መርማሪ ፖሊስ በአቶ ጃዋር መሃመድ ቤት በድጋሚ ባደረገው ፍተሻ በግለሰብ እጅ የማይገኙ ሳተላይቶችና ከውጭ በድብቅ የገቡ ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን ማግኘቱን ገለጸ። መርማሪ ፖሊስ ሃምሌ 9 ቀን 2012 ዓ.ም በፍርድ ቤቱ በተሰጠው የ13…

የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮችና የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አባላት ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ ዑመርን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የችግኝ ተከላ አካሂደዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የሀገር አቀፍ አረንጓዴ አሻራ ፕሮግራም አካል አንድ የሆነው በክልሉ በአንድ ጀንበር ሚሊዮን…

የፌዴሬሽን ምክር ቤትና የሰላም ሚኒስቴር በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤትና የሰላም ሚኒስቴር በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አደም ፋራህ የጋራ መፍትሔ የሚሹ ጉዳዮች ወደ ሁለቱም ተቋማት እንደሚመጡ አውስተዋል፡፡ ከዚህ አንጻር…