Fana: At a Speed of Life!

ለኮሮና ቫይረስ አስቸኳይ ምላሽ የሚውል የ82 ሚሊየን ዶላር የብድርና እርዳታ ስምምነት ፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በኢትዮጵያና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ለኮሮና ቫይረስ አስቸኳይ ምላሽ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ከ82 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ የብድርና እርዳታ ስምምነትን አፀደቀ። በዓለም ጤና ድርጅት ዓለም አቀፍ…

ምክር ቤቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ አባላትን በአብላጫ ድምፅ አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ልዩ ስብሰባ ለኮቪድ -19 የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ አባላትን ለመሰየም የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በአብላጫ ድምፅ አጸደቀ። ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው የኮሮናቫይረስ…

የአውሮፓ ህብረት የ500 ቢሊየን ዩሮ የአደጋ ጊዜ መታደጊያ ማዕቀፍ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት የ500 ቢሊየን ዩሮ የአደጋ ጊዜ መታደጊያ ማዕቀፍ አጸደቀ። የአውሮፓ ህብረት የገንዘብ ሚኒስትሮች በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ክፉኛ ለተጠቁ ሃገራት በሚውለው የአደጋ ጊዜ መታደጊያ ማዕቀፍ ላይ ተስማምተዋል። ሚኒስትሮቹ ከአውሮፓ…

በኦሮሚያ ክልል ለኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል ተግባር ከ256 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰብ ተችሏል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ድጋፍ የማሰባሰብ ግብረ ሀይል ለኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል ተግባር የሚውል ከ256 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉን አስታወቀ። ግብረ ሃይሉ በዛሬው እለት 3ኛ ዙር የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አሰባስቧል። ድጋፉን የክልሉ…