የአውሮፓ ህብረት የ500 ቢሊየን ዩሮ የአደጋ ጊዜ መታደጊያ ማዕቀፍ አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት የ500 ቢሊየን ዩሮ የአደጋ ጊዜ መታደጊያ ማዕቀፍ አጸደቀ።
የአውሮፓ ህብረት የገንዘብ ሚኒስትሮች በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ክፉኛ ለተጠቁ ሃገራት በሚውለው የአደጋ ጊዜ መታደጊያ ማዕቀፍ ላይ ተስማምተዋል።
ሚኒስትሮቹ ከአውሮፓ…
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን መከላከል ተግባር ላይ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች በጎ ምግባር
https://www.youtube.com/watch?v=SpPOjX1GBMs
በኦሮሚያ ክልል ለኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል ተግባር ከ256 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰብ ተችሏል
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ድጋፍ የማሰባሰብ ግብረ ሀይል ለኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል ተግባር የሚውል ከ256 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉን አስታወቀ።
ግብረ ሃይሉ በዛሬው እለት 3ኛ ዙር የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አሰባስቧል።
ድጋፉን የክልሉ…
ዙርያ መለስ # የኮሮና ቫይረስን ለመከላካል መንግስት እየወሰደ ያለው እርምጃ በህግ አንፃር ሲታይ
https://www.youtube.com/watch?v=n7QU1MfkiYc
ጥንቃቄ የማይታይባቸው “ገዳዬ ቶሎ ና” የሚሉ አዲስ አበቤዎች
https://www.youtube.com/watch?v=1_iti-5I57U&t=8s
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በህግ ባለሙያዎች ዕይታ
https://www.youtube.com/watch?v=7kRXXzv-RMY&t=54s
ምክር ቤቱ የ28 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ28 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምጽ አጸደቀ።
ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 2ኛ ልዩ ስብሰባው የ2012 በጀት ዓመት የፌደራል መንግስት የተጨማሪ በጀት እና የወጪ አሸፋፈን ማስተካከያ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ በሙሉ…
በኢትዮጵያ ተጨማሪ ዘጠኝ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ተጨማሪ ዘጠኝ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው አስታወቀ።
ባለፉት 24 ሰዓታት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 442 ሰዎች መካከል ዘጠኙ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው መረጋገጡን አስታውቋል።
ይህን…