Fana: At a Speed of Life!

በለይቶ ማቆያ የነበሩ 554 ግለሰቦች ከቫይረሱ ነፃ በመሆናቸው ከማኅበረሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ14 ቀናት በለይቶ ማቆያ  የነበሩ 554 ግለሰቦች በተደረገላቸው ምርመራ ከኮሮናቫይረስ ነጻ በመሆናቸው ከህብረተሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ  መደረጉን ጤና ሚኒትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለፁ። የለይቶ ማቆያ የኮሮናቫይረስ በማኅበረሰቡ ውስጥ እንዳይስፋፋ…

በጅማ፣ ሀሮማያና ነቀምቴ የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ማዕከላት በሚቀጥለው ሳምንት ስራ ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 1፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ጅማ ፣ሀሮማያና ነቀምቴ ከተሞች የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ማዕከላት በሚቀጥለው ሳምንት ምርመራ ይጀምራሉ። በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽንን ለመከላከል ክልሎች የኮረና ቫይረስ መመርመሪያ ላቦራቶሪዎችን እና ቫይረሱ የተገኘባቸዉን…

በመዲናዋ ህገ ወጥ የጎዳና ላይ የንግድ እንቅስቃሴ በሚያደረጉ አካላት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አሳቻ ሰዓትን እየጠበቁ ህገ ወጥ የጎዳና ላይ የንግድ እንቅስቃሴ በሚያደረጉ አካላት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እያደረገ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ንግድ ቢሮ ገለፀ። የአዲስ አባበ ከተማ ንግድ ቢሮ መደበኛ ያልሆነ የንግድ ስርዓት ማስያዝ…

በኢትዮጵያ ተጨማሪ አንድ ሰው የኮሮናቫይረስ ተገኘበት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ አንድ ሰው የኮሮናቫይረስ እንደተገኘበት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 294 ሰዎች መካከል1 ግለሰብ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘበት ነው በፌስቡክ…

የትግራይ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን በዛሬው እለት በማካሄድ ላይ ይገኛል። ምክር ቤቱ ስድስተኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ከ8 የቪዲዮ ኮንፈረንስ ማካሔጃ አዳራሾች በቪዲዮ ኮንፍረንስ ነው በማካሄድ ላይ የሚገኘው። በአስቸኳይ ጉባኤ የምክር…

ምክር ቤቱ ነገ በሚያደርገው ልዩ ስብሰባ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ያፀድቃል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ልዩ ስብሰባውን በነገው እለት ያካሂዳል። ምክር ቤቱ ልዩ ስብሰባው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት…

በፌደራል ፍርድ ቤቶች ከሚታዩ አስቸኳይ ጉዳዮች ውስጥ የቤት ውስጥ ጥቃት ክስ አንዱ እንዲሆን መመሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፌደራል ፍርድ ቤቶች ከሚታዩ ጥቂት አስቸኳይ ጉዳዮች ውስጥ የቤት ውስጥ ጥቃት ክስ አንዱ እንዲሆን መመሪያ መሰጠቱን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ገለፁ። ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ በትዊተር ገፃቸው እንዳስታወቁት፥…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅን ጨምሮ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ለዶ/ር ቴድሮስና ለዓለም ጤና ድርጅት ድጋፋቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ የዓለም ጤና ድርጅት ተገቢውን ስራ አልሰራም በሚል በአሜሪካ መንግስት እና በሌሎች አካላት በድርጅቱ እና በድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ላይ ጫና ለመፍጠር እየሞከሩ ነው። ይህንን ተከትሎም የአፍሪካ ህብረትና ሌሎች…

ሚኒስቴሩ ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር የ600 ሺህ ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር ለዲጂታል ትራንስፎርሜሽን መርሀ ግብር ማስፈጸሚያ የሚውል የ600 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመ። የድጋፍ ስምምነቱ ኢትዮጵያ በቅርቡ ተግባራዊ ለማድረግ ላሰበችው…

በህንድ የሚማሩ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ከ250 ሺህ ብር በላይ ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ የሚማሩ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ከ250 ሺህ ብር በላይ ለገሱ። በሀገሪቱ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የሚማሩ ከ1 ሺህ የሚበልጡ ተማሪዎች ናቸው በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚውል የገንዘብ…