ስፓርት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መስከረም 2 ቀን 2013 ዓ.ም ይጀመራል Tibebu Kebede Jul 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የቀጣዩ የውድድር ዘመን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መስከረም 2 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚጀመር ተገለጸ፡፡ የሊጉ አስተዳዳሪ አካል የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎች በፈረንጆቹ መስከረም 12 በእኛ የአዲስ አመት ማግስት እንደሚጀመር አስታውቋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚዲያና የጥላቻ ንግግርን በተመለከተ ውይይት ተካሄደ Feven Bishaw Jul 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን እና ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ ሚዲያና የጥላቻ ንግግርን በተመለከተ ውይይት አካሂደዋል፡፡ በውይይቱ ላይ የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ሚዲያ ሀገር በመገንባትና…
የሀገር ውስጥ ዜና ሃገር አቀፍ የምርት ጥራት ደረጃ ለማሳደግ የስምምነት ሰነድ ተፈረመ Feven Bishaw Jul 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ መካከል ሃገር አቀፍ የምርት ጥራት ደረጃን ለማሳደግ የሚረዳ የስምምነት ሰነድ ተፈረመ ፡፡ ስምምነቱ ለሀገር ውስጥና ለወጪ ንግድ የሚቀርብ የጨርቃጨርቅ፣ ቆዳ፣ ማር፣ አትክልትና…
የሀገር ውስጥ ዜና ጨፌ ኦሮሚያ 12ኛ መደበኛ ጉባዔውን ነገ እና ከነገ በስቲያ ያካሂዳል Tibebu Kebede Jul 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) ጨፌ ኦሮሚያ 12ኛ መደበኛ፣ 5ኛ ዓመት 5ኛ የሥራ ዘመን ጉባዔውን ነገ እና ከነገ በስቲያ ያካሂዳል፡፡ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ሎሚ በዶ ጨፌው በሁለት ቀን ውሎው የ2012 ዓ.ም የሥራ አፈፃፀም እንደሚገመግም ተናግረዋል፡፡ ከዚህ…
ፋና 90 በበጀት አመቱ 3 ነጥብ 3 ሚሊየን የስራ እድል መፍጠር ተችሏል Feven Bishaw Jul 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=E2jbWrwsc_8
ዓለምአቀፋዊ ዜና በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ4 ሚሊየን አልፏል Feven Bishaw Jul 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ4 ሚሊየን መብለጡ ተገለፀ፡፡ በሃገሪቱ አሁን ላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 4 ሚሊየን 170 ሺህ 333 መድረሱ ነው የተገለፀው፡፡ አሜሪካ ከዓለም በቫይረሱ በተያዙ ሰዎች ቁጥር ቀዳሚ…
ፋና 90 የህዳሴው ግድብ ውኃ መሌት እና የግብፅ የተዛባ አመለካከት Feven Bishaw Jul 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=sp77EyedM70
የሀገር ውስጥ ዜና በመኸር እርሻ 7 ነጥብ 75 ሚሊየን ሄክታር መሬት በሰብል ተሸፍኗል Tibebu Kebede Jul 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) በመኸር እርሻው 7 ነጥብ 75 ሚሊየን ሄክታር መሬት በሰብል መሸፈኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በበጀት አመቱ የእርሻ ወቅት 12 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት ለማረስ ታቅዶ ወደ ስራ መገባቱን በሚኒስቴሩ የሰብል ልማት ዳይሬክተር አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁ ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው ዓለም ለቆመችለት መርህ ያላትን ታማኝነት ያረጋገጠ ነው – የውጭ… Tibebu Kebede Jul 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያው ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁ ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው ዓለም ለቆመችለት መርህ ያላትን ታማኝነት ያረጋገጠ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በህዳሴ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል ምክር ቤት 15ኛ መደበኛ ጉባኤ የፊታችን ሰኞ ይካሄዳል Tibebu Kebede Jul 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 15ኛ መደበኛ ጉባኤ የፊታችን ሰኞ ይካሄዳል፡፡ ጉባኤው ሐምሌ 20 እና 21 ቀን 2012 ዓ.ም እንደሚካሄድም ታውቋል፡፡ የክልሉ ምክርቤት አፈጉባኤ ወይዘሮ ወርቅሰው ማሞ በሰጡት መግለጫ የአስፈጻሚ…