ስፓርት ለአትሌቲክስ ቡድኑ ሽልማት እና እውቅና ተሰጠ Tibebu Kebede Oct 22, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር ዶሃ ለተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ልዑካን የሽልማትና የምስጋና መርሃ ግብር ተካሄደ። ቡድኑ በውድድሩ 8 ሜዳሊያዎችን በማምጣት ከዓለም 8ኛ ከአፍሪካ ደግሞ 5ኛ ደረጃን በመያዝ አጣነቅል። ምሽቱንም በኤሊያና ሆቴል…
የዜና ቪዲዮዎች የወጪ ንግድ ኮንትራት ዉል መመሪያ Tibebu Kebede Oct 22, 2019 0 https://www.youtube.com/watch?v=SxqXcxxle4c
የዜና ቪዲዮዎች በመደመር ጽንሰ ሃሳብ ላይ ያተኮረው አዲስ ወግ አንድ ጉዳይ ውይይት Tibebu Kebede Oct 22, 2019 0 https://www.youtube.com/watch?v=KbtxLfm3TFM
ፋና ቀለማት በአለም ውዱ የሆነው የO-Negative ደም ለጋሽ በጓ ፈቃደኞች በቤተሰብ ጥየቃ Tibebu Kebede Oct 22, 2019 0 https://www.youtube.com/watch?v=04rbjS74YV8
ዓለምአቀፋዊ ዜና ግብጽ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነ የምድር ውስጥ የባቡር ጣቢያ አስመረቀች Tibebu Kebede Oct 22, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግብጽ በአፍሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ የመጀመሪያ የሆነ የምድር ውስጥ የባቡር ጣቢያ አስመረቀች፡፡ ፕሮጀክቱ ሀገሪቱ የባቡር ትራንስፖርት ዘርፍ ለማዘመን የያዘች እቅድ አንዱ አካል ነው ተብሏል፡፡ በትናንናው ዕለት በይፋ የተመረቀው ይህ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ በሰሜን ሶሪያ የነበሩ ወታደሮቿን ወደ ኢራቅ ማዛወሯ ተገለፀ Tibebu Kebede Oct 22, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ በሰሜን ሶሪያ ተሰማርተው የነበሩ ወታደሮቿን ወደ ኢራቅ ማዛወሯ ተገለ። የአሜሪካ ወታደራዊ ተሸካርካሪዎች የጢገርስ ወንዝን አቋርጠው በቱርክ አዋሳኝ ፊሽካሃቡር የኩርዶች ይዞታ መዲና ወደ ሆነችው የኢርቢል ከተማ ወደ ሚገኘው የጦር ሰፈር…
ቢዝነስ የኢትዮ ፈረንሳይ ቢዝነስ ፎረም በፈረንሳይ እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Oct 22, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮ ፈረንሳይ ቢዝነስ ፎረም በፈረንሳይ ፓሪስ እየተካሄደ ነው። የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በቢዝነስ ፎረሙ የመክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመክፈቻው ላይ ባደረጉት ንግግር…
የሀገር ውስጥ ዜና በመደመር ጽንሰ ሃሳብ ላይ ያተኮረው አዲስ ወግ አንድ ጉዳይ ውይይት መድረክ ተካሄደ Tibebu Kebede Oct 22, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመደመር ጽንሰ ሃሳብ ላይ ያተኮረው አዲስ ወግ አንድ ጉዳይ ውይይት መድረክ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ተካሄደ፡፡ በመድረኩ ላይም ምሁራን እና ሌሎች ተጋባዠ እንግዶች ተገኝተው ሀሳብ አስተያየት በመስጠት ውይይት እንደተደረገበት ከጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና “ሰላም መቶ በመቶ ያሸልማል” መርሃ ግብር ተካሄደ Tibebu Kebede Oct 21, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድን የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊነት አስመልክቶ “ሰላም መቶ በመቶ ያሸልማል” በሚል መርህ የተዘጋጀው መርሃ ግብር በሚሊኒየም አደራሽ በድምቀት ተካሄደ። በመርሃ ግብሩ ላይ የኢፌደሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎችን ለሚያገናኘው የአርጆ‐ጉደቱ‐ጅርማ‐ሶጌ መንገድ ግንባታ የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ Tibebu Kebede Oct 21, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ ወለጋ ዞን በዲጋ ወረዳ የአርጆ ጉደቱ ጅርማ ሶጌ 46 ኪሎ ሜትር የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት መሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ። የመሰረት ድንጋዩን የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ…