ሚኒስቴሩ ከግንዛቤ ማስጨበጥ ጎን ለጎን የህግ የበላይነትን የማስከበር ስራ እየሰራ መሆኑን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ከግንዛቤ ማስጨበጥ ጎን ለጎን የህግ የበላይነትን የማስከበር ስራ እየሰራ መሆኑን ገለጸ፡
የገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በበጀት አመቱ የመጀመሪያው ሩብ ዓመት አፈፃፀም ዙሪያ በዛሬው እለት ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…