Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ጃፓን የ490 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) ኢትዮጵያ እና ጃፓን የ490 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ እና በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ማትሱናጋ ዳይሱኬ ተፈራርመውታል፡፡ ገንዘቡ በኢትዮጵያ ኪቪድ19ኝን ጨምሮ…

እስከ ሰኔ ወር መጨረሻ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተሰብስቧል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) እስከ ሰኔ ወር መጨረሻ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት መሰብሰብ መቻሉን የፌደራል ህብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ኮሮና ቫይረስን ምክንያት በማድረግ ሊፈጠር የሚችል ተገቢነት የሌለው የዋጋ ግሽበትን ለመከላከልና የምርት እጥረት እንዳይከሰት…

የቀድሞው የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ቤንጃሚን ምካፓ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቀድሞው የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ቤንጃሚን ምካፓ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ ምካፓ ዳሬሰላም በሚገኝ ሆስፒታል በ81 አመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን የሃገሪቱ መንግስት አስታውቋል፡፡ ህልፈታቸውን ተከትሎም ፕሬዚዳንት ማግፉሊ የሰባት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በአፋር የችግኝ ተከላ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በአፋር የችግኝ ተከላ አካሄዱ። በችግኝ ተከላው የክልሉ ርእሰ መስተዳደር አቶ አወል አርባን ጨምሮ ሚኒስትሮችና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተሳትፈዋል። በዛሬው እለትም…

ግብጽ የምታሰማውን የተዛባ ትርክት ለመቀየር ቀጣይነት ያለው ጠንካራ የዲፕሎማሲ ስራ ይከናወናል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ )ግብጽ በሕዳሴ ግድብ ላይ እያሰማች ያለውን የተዛባ አመለካከት ለማስተካከል ጠንካራ የዲፕሎማሲ ስራ እንደሚሰራ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ ። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ማስተባበሪያ ምክር ቤት ፅህፈት ቤት የስራ አስፈጻሚ…