ዓለምአቀፋዊ ዜና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ፖለቲካዊ ማድረግ መቆም አለበት-የዓለም የጤና ድርጅት Meseret Demissu Apr 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ፖለቲካዊ ማድረግ መቆም አለበት ሲሉ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ገለጹ። ዋና ዳይሬክተሩ ይህንን የገለጹት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኮሮና ወረርሽን ምክንያት በማድረግ የዓለም…
የሀገር ውስጥ ዜና በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስተባባሪነት በመቄዶኒያ የአረጋዊያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ተገጣጣሚ ቤቶችን ሊገነቡ ነው Meseret Awoke Apr 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስተባባሪነት መቄዶኒያ የአረጋዊያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ጊዜያዊ ተገጣጣሚ ቤቶችን ሊገነባ መሆኑ ተገለጸ። በመቄዶኒያ የአረጋዊያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የምክትል ስራ አስኪያጅ ተወካይ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዓለም ዙሪያ ግማሽ ቢሊየን ሰዎችን ድህነት ውስጥ ሊከት እንደሚችል ተገለፀ Tibebu Kebede Apr 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዓለም ዙሪያ የሚያስከትለው የኢኮኖሚ ቀውስ ግማሽ ቢሊየን ሰዎችን ድህነት ውስጥ ሊከት እንደሚችል ተገለፀ። የዓለማችን ከግማሽ ቢለየን ሰዎች ወደ ድህነት ሊገቡ ይችላሉ የሚለው ማስጠንቀቂያ የወጣው ከተባበሩት መንግስታ…
ፋና 90 ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ በአዲስ አበባ ከተማ እየተደረጉ ያሉ ድጋፎች Tibebu Kebede Apr 8, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=TajmYBssS-I
ፋና 90 በ11 ከተሞች የሚገኙ 22 ሺህ የጎዳና ተዳዳሪዎችን መልሶ ለማቋቋም እንቅስቃሴ ተጀመረ Tibebu Kebede Apr 8, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=41ZiJPymjt0
የሀገር ውስጥ ዜና ኢ/ር ታከለ በመዲናዋ ተከራዮች በነፃ እንዲገለገሉ ለፈቀዱ አከራዮች ምስጋና አቀረቡ Tibebu Kebede Apr 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ አከራዮች አቅም ለሌላቸውና አነስተኛ ንግድ ለሚሰሩ ወገኖች የእፎይታ ጊዜ እንዲሰጧቸው ጥሪ አቅርበዋል። ይህንን ተከትሎም በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ አከራዮች ፈጣን ምላሽ እየሰጡ ይገኘሉ።…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የቻይናዋ ውሃን ከተማ ከ11 ሳምንታት በኋላ ተከፍታለች Tibebu Kebede Apr 8, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘባት የቻይናዋ ውሃን ከተማ ከ11 ሳምንታት በኋላ ተከፍታለች። ቫይረሱ ከተገኘ ጊዜ ጀምሮ ላለፉት 11 ሳምንታት ተዘግታ የቆየችው ከተማ ዳግም ተከፍታ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ገብታለች። ከተማዋ የቫይረሱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቻይና የኮሮና ቫይረስን የመጀመሪያ ሁለት የህመም ደረጃዎች ለማከም የተጠቀመችበትን የባህል መድሃኒት ለኢትዮጵያ ልትሰጥ ነው Tibebu Kebede Apr 8, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኮሮና ቫይረስን የመጀመሪያ ሁለት የህመም ደረጃዎች ለማከም የተጠቀመችባቸውን የባህል መድሃኒቶች ለኢትዮጵያ በድጋፍ መልክ ልትሰጥ ነው። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና የጤና ሚኒስቴር ከቻይና የባህል ሃኪሞችና ተመራማሪዎች ጋር ቫይረሱን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሲብራራ Tibebu Kebede Apr 8, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በተመለከተ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የፅሁፍ ማብራሪያ ሰጥቷል። የማብራሪያው ሙሉ ቃል እንደሚከለው ቀርቧል፦ 1) የአዋጁ…
የሀገር ውስጥ ዜና በ11 ከተሞች የሚገኙ 22 ሺህ የጎዳና ተዳዳሪዎችን መልሶ ለማቋቋም እንቅስቃሴ ተጀመረ Tibebu Kebede Apr 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በ 11 ከተሞች የሚገኙ 22 ሺህ የጎዳና ተዳዳሪዎችን መልሶ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በተለያዩ ምክንያቶች ኑሮዋቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ህፃናቶች ፣ ሴቶች እና አረጋውያን በመደገፍ…