Fana: At a Speed of Life!

የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ፖለቲካዊ ማድረግ መቆም አለበት-የዓለም የጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ፖለቲካዊ ማድረግ መቆም አለበት ሲሉ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ገለጹ። ዋና ዳይሬክተሩ ይህንን የገለጹት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኮሮና ወረርሽን ምክንያት በማድረግ የዓለም…

በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስተባባሪነት በመቄዶኒያ የአረጋዊያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ተገጣጣሚ ቤቶችን ሊገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስተባባሪነት መቄዶኒያ የአረጋዊያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ጊዜያዊ ተገጣጣሚ ቤቶችን ሊገነባ መሆኑ ተገለጸ። በመቄዶኒያ የአረጋዊያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የምክትል ስራ አስኪያጅ ተወካይ…

የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዓለም ዙሪያ ግማሽ ቢሊየን ሰዎችን ድህነት ውስጥ ሊከት እንደሚችል ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዓለም ዙሪያ የሚያስከትለው የኢኮኖሚ ቀውስ ግማሽ ቢሊየን ሰዎችን ድህነት ውስጥ ሊከት እንደሚችል ተገለፀ። የዓለማችን ከግማሽ ቢለየን ሰዎች ወደ ድህነት ሊገቡ ይችላሉ የሚለው ማስጠንቀቂያ የወጣው ከተባበሩት መንግስታ…

ኢ/ር ታከለ በመዲናዋ ተከራዮች በነፃ እንዲገለገሉ ለፈቀዱ አከራዮች ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ አከራዮች አቅም ለሌላቸውና አነስተኛ ንግድ ለሚሰሩ ወገኖች የእፎይታ ጊዜ እንዲሰጧቸው ጥሪ አቅርበዋል። ይህንን ተከትሎም በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ አከራዮች ፈጣን ምላሽ እየሰጡ ይገኘሉ።…

የቻይናዋ ውሃን ከተማ ከ11 ሳምንታት በኋላ ተከፍታለች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘባት የቻይናዋ ውሃን ከተማ ከ11 ሳምንታት በኋላ ተከፍታለች። ቫይረሱ ከተገኘ ጊዜ ጀምሮ ላለፉት 11 ሳምንታት ተዘግታ የቆየችው ከተማ ዳግም ተከፍታ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ገብታለች። ከተማዋ የቫይረሱ…

ቻይና የኮሮና ቫይረስን የመጀመሪያ ሁለት የህመም ደረጃዎች ለማከም የተጠቀመችበትን የባህል መድሃኒት ለኢትዮጵያ ልትሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኮሮና ቫይረስን የመጀመሪያ ሁለት የህመም ደረጃዎች ለማከም የተጠቀመችባቸውን የባህል መድሃኒቶች ለኢትዮጵያ በድጋፍ መልክ ልትሰጥ ነው። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና የጤና ሚኒስቴር ከቻይና የባህል ሃኪሞችና ተመራማሪዎች ጋር ቫይረሱን…

ኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሲብራራ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በተመለከተ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የፅሁፍ ማብራሪያ ሰጥቷል። የማብራሪያው ሙሉ ቃል እንደሚከለው ቀርቧል፦ 1) የአዋጁ…

በ11 ከተሞች የሚገኙ 22 ሺህ የጎዳና ተዳዳሪዎችን መልሶ ለማቋቋም እንቅስቃሴ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በ 11 ከተሞች የሚገኙ 22 ሺህ የጎዳና ተዳዳሪዎችን መልሶ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በተለያዩ ምክንያቶች ኑሮዋቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ህፃናቶች ፣ ሴቶች እና አረጋውያን በመደገፍ…