Fana: At a Speed of Life!

የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ማንም አዝማች ማንም ዘማች የለም – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ማንም አዝማች ማንም ዘማች የለም፣ ሁሉም ዘማች፤ ሁሉም በሃላፊነት የሚንቀሳቀስበት ወቅት ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት የኮሮናቫይረስ…

ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚውል የ120 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ120 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን ያደረጉት የገንዘብ ድጋፍ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚውል መሆኑም ታውቋል። ድጋፉ ለህክምና…

በአማራ ክልል ባህርዳርን ጨምሮ በ4 ከተሞች ማንኛውም አይነት የህዝብና የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እንዳይኖር ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ኮሮና የቫይረስ መከላከል እና መቆጣጠር ኮማንድ ፖስት ባህርዳርን ጨምሮ በአራት ከተሞች ማንኛውም አይነት የህዝብ እና የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እንዳይኖር ውሳኔ አሳለፈ። የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት…

የድሬዳዋ ከተማ፣ የአፋርና ሐረሪ ክልሎች የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር፣ የአፋርና ሐረሪ ክልሎች የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የሚያስችሉ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፉ። በድሬዳዋ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የተቋቋመው ግብረኃይል የተለያዩ ውሳኔዎች ማሳለፉን የአስተዳደሩ…

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሁሉም የሙስሊም ማህበረሰብ ቤት ውስጥ የመስገድ ግዴታ ኃይማኖታዊ ብያኔ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሁሉም የሙስሊም ማህበረሰብ ቤቱ ውስጥ የመስገድ ግድታ ኃይማኖታዊ ብያኔን በዛሬው እለት ሰጠ። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በኢትዮጵያ በተከሰተው የኮሮናቫይረስ…

የተለያዩ ድርጅቶች የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት ለተቋቋመው ኮሚቴ ከ47 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ መከሰትን ተከትሎ መንግስት ላደረገው ተድጋፍ ጥሪ የተለያዩ ተቋማትና ግለሰቦች ለተቋቋመው ኮሚቴ ድጋፍ እያደረጉ ነው። በዛሬው እለትም ወደ 12 የሚጠጉ የግል እና የመንግስት ተቋማት ከ47 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጋቸውም…