Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል ባለፉት ሶስት ሳምንታ ከውጭ ሀገራት ወደ ክልሉ የተመለሱ ዜጎች በየአካባቢያቸው ለሚገኝ የመንግስት የጤና ተቋም ሪፖርት እንዲያደርጉ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ባለፉት ሶስት ሳምንታ ከውጭ ሀገራት ወደ ክልሉ ክልል የተመለሱ ዜጎች በየአካባቢያቸው ለሚገኝ የመንግስት የጤና ተቋም ሪፖርት እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ሰጠ። በአማራ ክልል የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የተቋቋመው ኮማንድ…

የቻይናው ሲልክ ሮድ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት አገልግሎት እንዲሰጥ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ሲልክ ሮድ ሆስፒታል ህክምና መስጫው ሙሉ በሙሉ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት አገልግሎት እንዲሰጥ ወሰነ። የሆስፒታሉ አስተዳደር በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ለተቋቋመው ለብሄራዊ የህክምና እና ለይቶ…

ከኮሮና ቫይረስ ራስን ለመጠበቅ ሊደረጉ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት መነሻውን ቻይና ያደረገውን የኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ መሆኑን አውጇል። በኢትዮጵያም የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ራስን ከዚህ ቫይረስ ለመጠበቅም የሚከተሉትን…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 23 መድረሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 23 መድረሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በይፋዊ የፌስ ቡክ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር መጨመሩን ገልጸዋል። እስከ ዛሬ ጠዋት…

ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከውጭ የመጡ ተጓዦች ለ14 ቀናት የሚያሳልፉበትን ስፍራ ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከውጭ የመጡ ተጓዦች ለ14 ቀናት በለይቶ ማቆያ የሚያሳልፉበትን ስፍራ ጎበኙ። ወይዘሮ አዳነች አቅም ሳይኖራቸው በመንግስት ወጪ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ የሚቆዩባቸውን ቦታዎች ነው…

በደቡብ ክልል የኮሮና በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል የህዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲቋረጥ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል ከዛሬ ከቀኑ 6 ሰዓት ጀምሮ አዲስ አበባን ጨምሮ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች ወደ ወደ ደቡብ ክልል ሁሉም የህዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት ስምሪት እንዲቋረጥ ተወሰነ፡፡ የደቡብ ክልል የኮሮና ወረርሽኝ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከል…

በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 34 ሺህ ደርሷል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን የተመለከቱ መረጃዎች። በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 723 ሺህ 700 ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 151 ሺህ 991 በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች 34 ሺህ በቻይና…

ወደ አማራ ክልል የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ እንዳይገባ እገዳ ተጣለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከትናንት ጀምሮ ወደ አማራ ክልል የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ እንዳይገባ እገዳ ተጣለ። ከሀገሪቱ የትኛውም አቅጣጫ ወደ አማራ ክልል የሚጓዙ ማናቸውም ዓይነት የሕዝብ ማጓጓዣ ተሽከርካሪዎች ከመጋቢት 20 ቀን 2012 ዓ.ም ከሌሊቱ 6፡00 ጀምሮ…

በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የሞተ አንድም ሰው የለም- የጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)  በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የሞተ አንድም ሰው እንደሌለ እና ህብርተሰቡ ራሱን ከሀሰተኛ ዜናዎች መጠበቅ እንዳለበት የኢፌዴሪ  የጤና ሚኒስቴር ገለፀ። አሁን ላይ በአለማችንም ሆነ በአገራችን ከኮሮና ቫይረስ ስርጭት ባልተናነሰ ፍጹም ከእውነት…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሁለት ሰዎች ተገኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሁለት ሰዎች ተገኙ።   በዚህም በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙት ሰዎች ቁጥር 21 መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል።   በቫይረሱ መያዛቸው…