Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል በተፈጠረው አለመረጋጋት የኢንቨስትመንት ተቋማት ላይ ጉዳት በመድረሱ ዜጎች ስራ የማጣት ስጋት እንደተደቀነባቸው ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል በተፈጠረው አለመረጋጋት ሰፊ የስራ እድል መፍጠር የቻሉ ኢንቨስትመንቶች ጉዳት ደርሶባቸዋል። ፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የስራ እድሉ ተጠቃሚዎች በጥፋት ሀይሎች በተፈፀመው ድርጊት…

የአክሱም ሃውልት ጥገና በመጭው ነሐሴ ወር እንደሚጀመር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአክሱም ሃውልት ጥገና በመጭው ነሃሴ ወር ለመጀመር አስፈላጊው መሳሪያ ከጣሊያን ወደ አክሱም መግባቱን የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሙሉጌታ ፍስሃ እንደገለፁት የአክሱም ሐውልትን ከተደቀነበት…

የህዳሴው ግድብ የውሃ ሙሌት የግድቡን ተፈጥሯዊ የግንባታ ሂደት በጠበቀ መልኩ እየተከናወነ ነው – ዶ/ር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዳሴው ግድብ የውሃ ሙሌት የግድቡን ተፈጥሯዊ የግንባታ ሂደት በጠበቀ መልኩ እየተከናወነ መሆኑን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ተናገሩ። ሚኒስትሩ በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽን ጨምሮ ሌሎች…