በኦሮሚያ ክልል በተፈጠረው አለመረጋጋት የኢንቨስትመንት ተቋማት ላይ ጉዳት በመድረሱ ዜጎች ስራ የማጣት ስጋት እንደተደቀነባቸው ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል በተፈጠረው አለመረጋጋት ሰፊ የስራ እድል መፍጠር የቻሉ ኢንቨስትመንቶች ጉዳት ደርሶባቸዋል።
ፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የስራ እድሉ ተጠቃሚዎች በጥፋት ሀይሎች በተፈፀመው ድርጊት…