Fana: At a Speed of Life!

የህዳሴ ግድብ ግንባታ የመሰረተ ድንጋይ የተቀመጠበት ዘጠነኛ አመት በመገናኛ ብዙሃን ታስቦ ይውላል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ የመሰረተ ድንጋይ የተቀመጠበት ዘጠነኛ አመት በመገናኛ ብዙሃን ታስቦ እንዲውል ተወሰነ። የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ በወቅታዊው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት በስፍራው የመሰረት…

በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 29 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሶስት ሰዎች ባለፉት 24 ሠዓታት መገኘታቸውን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 68 የላቦራቶሪ ምርመራ አካሂዶ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ…

የጤና ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የበጎ ፈቃድ ባለሙያዎች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የበጎ ፈቃድ ባለሙያዎች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቀረበ። በመንግሥትና በበጎ ፈቃደኛ ሰዎች ወረርሽኙን ለመቆጣጠጠር ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ሲሆን ወደፊት የወረርሽኙ ሁኔታ እየከፋ ከመጣ በርካታ የበጎ ፈቃድ…

ኮሮና ቫይረስን ለመከላከልም ሆነ የህዳሴ ግድብን ለማጠናቀቅ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ያለ ልዩነት እንደ አንድ ሠራዊት ሆኖ በማሸነፍ ወኔ መነሣት አለበት –…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወቅታዊ መልዕክት አስተላልፈዋል።   ሙሉ መልዕክታቸውም እንደሚከተለው ቀርቧል።   ኮሮናን እንከላከላለን ፤ ግድቡን እንጨርሳለን   ውድ የሀገሬ ሕዝቦች…

በጋምቤላ ክልል የሀገር አቋራጭ እና የከተማ ውስጥ የህዝብ ትራንስፖርት ታገደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጋምቤላ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የሚያስችሉ የተለያዩ ውሳኔዎች ማሳለፉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አስታውቀዋል፡፡ በዚህም ወደ ጋምቤላ ከተማ የሚገቡም ሆነ የሚወጡ ከፍተኛና መለስተኛ ሀገር አቋራጭ የህዝብ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ጋር በኮሮ ናቫይረስ ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ በስልክ ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ እንደሳፈሩት፥ የኮቪድ 19ን ተጽዕኖ በአብሮነት ለማሸነፍ እንዲቻል የጋራ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ እያደረገባቸው ያሉት ቀሪ 23 መዳረሻዎች የቫይረሱ ስርጭት ያልበዛባቸው ወይንም ስርጭቱን የተቆጣጠሩ ሀገራት መሆናችውን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ወደ 87 የበረራ መዳረሻዎች የሚያደርጋችውን በረራዎች ያቋረጠ ሲሆን፣ በመቀጠልም ወደ ተቀሩት 23 መዳረሻዎች የሚያደርጋችውን በረራዎች በየቀኑ እየቀነሰ መሆኑን ገለፀ። ሰሞኑን ከዚህ እና መሰል ጉዳዮች ጋር…

ሁለት ላብሪቶሪዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአርማዎር ሃንሰን የምርምር ኢንስቲትዮት እና በብሄራዊ የእንስሳት ጤና ምርመራና ጥናት ማዕከል የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተጀመረ። ሁለቱ ተቋማት 4 አርቲ ፒ ሲ አር ማሽኖችን በመጠቀም በቀን ውስጥ እስከ 400 የኮሮና ቫይረስ ምርመራ እንደሚያደርጉ…