Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የ2012 ዓ.ም አፈፃፀም ላይ ግምገማ እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የ2012 ዓ.ም አፈፃፀም ላይ በአዳማ ግምገማ እያካሄዱ ነው፡፡ መድረኩ የ2012 የስራ ግምገማና የቀጣይ ጊዜ እቅድ ላይ ትኩረት የሚያደርግ መሆኑ ታውቋል፡፡ እንዲሁም በመድረኩ ከለውጥ…

ተመድ የኮሮና ቫይረስን ለመዋጋት የ10 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር የድጋፍ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኮሮና ቫይረስን ለመዋጋት የ10 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር የድጋፍ ጥሪ አቀረበ፡፡ ድርጅቱ ቫይረሱን ለመዋጋት ለማሰባሰብ የጠየቀው የገንዘብ መጠን ከእስካሁኑ ትልቁ ነው ተብሏል፡፡ ገንዘቡ አነስተኛ ገቢ ላላቸው…

ሪያል ማድሪድ የስፔን ላ ሊጋ አሸናፊ መሆኑን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሪያል ማድሪድ የዘንድሮው የስፔን ላ ሊጋ አሸናፊ መሆኑን አረጋግጧል፡፡ ትናንት ምሽት የላ ሊጋው 37ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ተደርገዋል፡፡ በሜዳው ቪያሪያልን ያስተናገደው ሪያል ማድሪድ 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ይህን ተከትሎም ላ ሊጋውን ለ34ኛ…

በብራዚል በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ2 ሚሊየን አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብራዚል በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ2 ሚሊየን አልፏል፡፡ አሁን ላይ በሃገሪቱ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥርም ከ74 ሺህ በላይ ሆኗል ነው የተባለው፡፡ ዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ በተያዙ ሰዎች ቁጥርም ከአሜሪካ…