Fana: At a Speed of Life!

ዜጎች ራሳቸውን ከኮቪድ 19 እየተከላከሉ  በአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ የሚገኘውን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ለሀገር እንዲያስገኙ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሁሉም ዜጋ ራሱን ከኮቪድ 19 እየተከላከለ በዘንድሮው በአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ የሚገኘውን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ለሀገር አንዲያስገኙ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጥሪ አቀረቡ። ጥሪውን ያቀረቡት የውሃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር…

በአማራ ክልል በአንድ ቀን 205 ሚሊየን ችግኝ የመትከል የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል በአንድ ቀን 205 ሚሊየን ችግኝ የመትከል የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በዛሬው እለት እየተካሄደ ነው። የችግኝ ተከላውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ተመስገን ጥሩነህ እና የክልሉ ምክር ቤት አፈጉባኤ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ …

በኢትዮጵያ የአደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥርዓት መዘርጋቱን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የአደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥርዓት መዘርጋቱን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ። የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያ ካሚል፥ የቅድመ ማስጠንቀቂያ እና ፈጣን ምላሽ ስርዓት አካል የሆነው የቅድመ ማስጠንቀቂያ ፕሮጀክት በይፋ ወደ ስራ ሊገባ እንደሆነ…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በኢትዮጵያ አሳሰቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በኢትዮጵያ አሳሰቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አስታውቋል። የመርማሪ ቦርዱ ሰብሳቢ አቶ ጴጥሮስ ወልደሰንበት ትናንት ምሽት በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዜና መጽሄት በነበራቸው ቆይታ፥  በወጣቶች…

ንብረታቸው ወድሞ ህይወታቸው በማህበረሰቡ የተረፈው የሮቤ ከተማ ነዋሪ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተወዳጁን አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ አሰቃቂ ግድያን ተከትሎ የተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ ወደ ህይወት ማጥፋት እና ንብረት ማውደም ተቀይሮ በኦሮሚያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ድርብ ሀዘንን ያጫረ ሆኖ ያለፈ ጉዳይ ነው። በዚህ ውስጥ ደግሞ እንደ እነ…

እዉነተኛ ህብረ ብሄራዊ ፌደራላዊ ስርዓትና ጠንካራ ሃገራዊ አንድነት የማይዋጥላቸዉ የግለሰቦች ስብስብ የለዉጥ ጮራዉን ለማጨለም ሌት ተቀን እየሰራ ይገኛል…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)እዉነተኛ ህብረ ብሄራዊ ፌደራላዊ ስርዓትና ጠንካራ ሃገራዊ አንድነት የማይዋጥላቸዉ የግለሰቦች ስብስብ የለዉጥ ጮራዉን ለማጨለም ሌት ተቀን እየሰራ እንደሚገኝ የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ አስታወቀ።   በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የትግራይ ብልጽግና…

ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 294 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በተካሄደ የ5 ሺህ 186 የኮሮና ቫይረስ ምርመራ 294 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው። የጤና ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ዶክተር ተገኔ ረጋሳ ለፋ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳስታወቁት…