Fana: At a Speed of Life!

አፍሮ የኬሚካልና ስቲል ማምረቻ 100 ሺህ ጥንድ የእጅ ጓንቶች ለጤና ሚኒስቴር አበረከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አፍሮ የኬሚካልና ስቲል ማምረቻ  አክሲዮን ማህበር 100 ሺህ ጥንድ የእጅ ጓንቶች  ለጤና ሚኒስቴር  አበርክቷል። ማህበሩ የእጅ ጓንቶቹን ለጤና ሚኒስቴር ያበረከተው የኮሮናቫይረስ በሽታን መከላከልና መቆጣጠር የሚደረገው ስራ ለማገዝ መሆኑንም…

በምርት አቅርቦትና ስርጭት ላይ በሚስተዋሉ ችግሮች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምርት አቅርቦት እና ስርጭት ዙሪያ በሚስተዋሉ ችግሮች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው። የንግድ ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ በአቅርቦትና በስርጭት በኩል ባሉ ችግሮች ዙሪያ ከምርትና አገልግሎት አቅራቢዎች፣ አምራቾች እና አከፋፋዮች ጋር…

የብሪታንያ ኢንጂነሮች ለኮሮና ቫይረስ ህመምተኞች የሚረዳ የአየር መተንፈሻ አሻሽለው ሰሩ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 22፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)  በለንደን  የሚገኙ የመርቼዲስ  ሞተር አምራች ኢንጂነሮች ከ100 ሰዓት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ለኮሮና ቫይረስ ህመምተኞች የሚረዳ የመተንፈሻ መሳሪያ አሻሽለው መስራታቸው ተሰማ፡፡ መሃንዲሶቹ ለንደን ውስጥ ከሚገኙ ክሊኒኮች እና የዩኒቨርሲቲ መሐንዲሶች…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከአውሮፓ ኅብረት የውጪ ጉዳይና የደኅንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይና የኅብረቱ ኮሚሽን ም/ፕሬዚደንት ጆሴፍ ቦሬል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከአውሮፓ ኅብረት የውጪ ጉዳይና የደኅንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይና የኅብረቱ ኮሚሽን ምክትል ፕሬዚደንት ጆሴፍ ቦሬል ጋር በስልክ ተወያዩ። በውይይታቸውም አፍሪካ እና አውሮፓ በኮሮናቫይረስ…

በምእራብ ኦሮሚያ በሚገኙ ዞኖች ተቋርጦ የነበረው የቴሌኮም አገልግሎት ዳግም እንዲጀምር መደረጉን የክልሉ መንግስት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምእራብ ኦሮሚያ በሚገኙ ዞኖች ውስጥ በተወሰኑ አካባቢዎች ላይ ተቋርጦ የነበረው የቴሌኮም አገልግሎት ዳግም እንዲጀምር መደረጉን የክልሉ መንግስት ገለፀ። የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ፥…