ሀገራዊ ምርጫውን በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ ማካሄድ እንደማይቻል ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ
https://www.youtube.com/watch?v=DDAp6d6_jzQ
ከተማ አስተዳደሩ ለ3 ክልሎች 45 ሚሊየን ብር የሚገመት የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣መጋቢት 22፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እና ለቅድመ ጥንቃቄ ስራዎች ይሆን ዘንድ ለ3 ክልሎች የ45 ሚሊየን ብር የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ።
ድጋፉ ለአማራ፣ ለኦሮሚያና ደቡብ ክልሎች የሚሰጥ…
ሀገራዊ ምርጫውን በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ ማካሄድ እንደማይቻል ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከሰቱን ተከትሎ በተፈጠረው ሁኔታ የተነሳ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ባወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ምርጫውን ማካሄድ እንደማይችል ገለፀ።
ቦርዱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፥ ይህንኑ በመረዳት…
ም/ጠ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በሚኒስትሮች ምክርቤት የተቋቋመ ኮሚቴ እስካሁን ያከናወናቸውን ተግባራት አስመልክቶ የሰጡት…
https://www.youtube.com/watch?v=SqoB9pol91g&t=6s
የቫይረሱ መከላከያ ዘዴዎች ተፈጻሚነት ቅኝት በአዲስ አበባ
https://www.youtube.com/watch?v=E_DzbBs1y6E
በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 26 ደረሰ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ አንድ ሰው በኮሮና ቫይረስ መያዙን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በአጠቃላይ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም 26 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር ማምሻውን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
በቫይረሱ መያዙ የተረጋገጠው…
በምእራብ ኦሮሚያ በሚገኙ ዞኖች ተቋርጦ የነበረው የቴሌኮም አገልግሎት ዳግም እንዲጀምር መደረጉን የክልሉ መንግስት ገለፀ
https://www.youtube.com/watch?v=j20ellOSNhk&t=118s
የፀረ ህዋስ መድሃኒት ርጭት በአትክልት እና ፍራፍሬ ነጋዴዎች ማህበራት በአትክልት ተራ ተከናወነ
https://www.youtube.com/watch?v=3uq0coIN9Z8
የተለያዩ ድርጅቶች የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት ለተቋቋመው ኮሚቴ ከ47 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ
https://www.youtube.com/watch?v=IpONvkESY9U&t=93s