Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ በኖርዌይ ከኖቤል ኮሚቴ አባላት ጋር ተገናኙ

አዲስ አበባ፣ህዳር 30፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በኖርዌይ ኦስሎ ከኖቤል ኮሚቴ አባላት ጋር ተገናኙ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ2019 የዓለም የኖቤል የሰላም ተሸላሚ መሆናቸው ይታወቃል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በኦስሎ በሚከናወን ስነ ስርዓትም…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሲጠቀምበት የነበረውን አርማ አሻሻለ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለረዥም አመታት ሲጠቀምበት የነበረውን አርማ አሻሻለ። ትናንት 11ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን ያካሄደው ፌዴሬሽኑ በጉባኤው ፌዴሬሽኑን አይገልጽም እንዲሁም አላስፈላጊ ምልክቶች ተካተውበታል በሚል ቅሬታ…

የኢትዮ ህንድ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ገበያ ትስስር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ትስስሩ የኢትዮጵያና የህንድ የንግድና የፈጠራ ስራ ባለሙያዎች የሽርክና ውል በመፍጠር በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሰሩ ለማድረግ የተዘጋጀ ነው። በህንድ በኩል በሀገሪቱ ወደ ስራ የገቡና ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረጉ ያሉ ተቋማትና ግለሰቦች…

ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የማህበራዊና የባህርይ ለውጥ ተግባቦት ጉባኤ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የማህበራዊና የባህርይ ለውጥ ተግባቦት ጉባኤ እየተካሄደ ነው። ጉባኤው የማህበራዊ እና የባህርይ ለውጥ ተግባቦት ከጤና ባሻገር በሚል መሪ ቃል እተካሄደ ሲሆን፥ ከነገ በስቲያ ይጠናቀቃል። የጤና ሚኒስትሩ ዶክተር…

ጠ/ሚ ዶክተር ዐቢይ ከስዊድኑ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከስዊድኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ስቴፈን ሎቨን ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማታቸውን ለመቀበል ወደ ኦስሎ ያቀኑ ሲሆን፥ እግረ መንገዳቸውንም በስዊድን ጉብኝት…

ፊንላንድ ለቀጣዩ ሃገራዊ ምርጫ ማስፈጸሚያ የሚውል የ800 ሺህ ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ ለቀጣዩ ሃገራዊ ምርጫ ማስፈጸሚያ የሚውል የ800 ሺህ ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመች። የድጋፍ ስምምነቱን በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳደር ሄሌና ኤራክሲነን እና የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት ተወካይ ቱርሃን ሳልህ…

9ኛው የአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና የፓሲፊክ ሀገራት መሪዎች ስብሰባ በናይሮቢ እየተካሄደ ነው

 አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 9ኛው የአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና የፓሲፊክ ሀገራት መሪዎች ስብሰባ በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ ነው። በአምባሳደር ማርቆስ ተክሌ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክም በስብሰባው እየተሳተፈ ይገኛል። በልዑኩ…

ሩሲያ ለ4 ዓመት ከሁሉም ስፖርታዊ ውድድሮች ታገደች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩሲያ ለ4 ዓመት በሁሉም ስፖርታዊ ውድድርች እንዳትሳተፍ ማገዱን የዓለም አቀፍ ፀረ አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ(ዋዳ) አስታውቋል። የዋዳ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በስዊዘር ላንድ ባካሄደው ስብሰባ ነው ሩሲያ ለአራት ዓመታት በማንኛውም ስፓርታዊ ውድድር…

የኳታሩ ስሀይል የብረት ፋብሪካ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኳታሩ ስሀይል የብረት ፋብሪካ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገለፀ። ኳታር የሚገኙት የኢፌዴሪ ትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ በዛሬው እለት የኩባንያውን የብረታ ብረት እና የባትሪ ማምረቻ ፋብሪካዎች መጎብኘታቸውን…

ምርት ገበያው 7 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው 131 ሺህ ቶን ምርቶችን በመጀመሪያው ሩብ ዓመት አገበያየ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ 7 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው 131 ሺህ ቶን ምርቶችን በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ማገበያየቱን አስታወቀ። ምርት ገበያው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ  በሩብ ዓመቱ 79 ሺህ 202 ቶን ቡና በ5 ነጥብ 9 ቢሊየን…