Fana: At a Speed of Life!

የብልፅግና ፓርቲ የአማራ፣ የደቡብ ክልል እና የአዲስ አበባ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ሲያካሂዱት የነበረውን የአመራር ስልጠና አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የአማራ፣ የደቡብ ክልል እና የአዲስ አበባ ከተማ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ለአምስት ቀናት ሲሰጡ የቆዩትን የአመራር ስልጠና ዛሬ አጠናቀቁ። የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት 1ኛ ዙር የአመራር ስልጠና ዛሬ…

በህጋዊ ንግድ ሽፋን ሊጭበረበር የነበረ ከ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ቀረጥና ታክስ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህጋዊ ንግድ ሽፋን ሊጭበረበር የነበረ ከ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ቀረጥና ታክስ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ። የንግድ ማጭበርበሮቹ በቦሌ፣ አዳማ፣ ቃሊቲ እና ድሬዳዋ በሚገኙ የጉምሩክ ቅርንጫፎች ተደርሶባቸው የተሰበሰቡ መሆናቸው…

ጳጉሜን አንድ የሳይክልና የእግረኞች ቀን ሆኖ ይውላል- የትራንስፖርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጳጉሜን አንድ የሳይክል እና የእግረኞች ቀን ሆኖ እንደሚውል የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ቀኑ በአገር ደረጃ በሁሉም ክልል ዋና ከተሞችና በሌሎች አካባቢዎች የሚከበር መሆኑንም ነው ሚኒስቴሩ የገለፀው። ይህም አመቱን ሙሉ ወር በገባ…

በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሚሊየን 200 ሺህ ማለፉ ተገለፀ።   ይህን ተከትሎም በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ሚሊየን 281 ሺህ 149 መድረሱን የወጡ ሪፖርቶች ያመላክታሉ።…

ዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓቱን ለመደገፍ 15 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት ከኮቪድ 19 ጋር ተያይዞ በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓቱን ለመደገፍ 14 ነጥብ 8 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አደረገ። በዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት የተደረገው ድጋፍ የኮሮና ቫይረስ በትምህር ስርዓቱ ላይ…

በአየር ንብረት ለውጥ የሚደርሰውን ቀውስ ለመግታት የኢነርጂ ምንጭን ወደ ታዳሽ ኢነርጂ መለወጥ ያስፈልጋል- ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ እየደረሰ ያለውን ቀውስ ለመግታት በተባበሩት መንግስታት ከተለዩት ዘርፎች አንዱ የሆነውን የኢነርጂ ምንጭን በፍጥነት ወደ ታዳሽ ኢነርጂ መለወጥ እንደሆነ የውሃ የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ…

2 ሚሊየን ኩንታል ስኳር ወደ ሀገር ውስጥ እየገባ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መጪውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ የስኳር እጥረት እንዳይከሰት 2 ሚሊየን ኩንታል ስኳር ተገዝቶ ወደ ሀገር ውስጥ እየገባ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ…