Fana: At a Speed of Life!

ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በኋላ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸዉን የሚጀምሩት በተለያየ  መደብ ተከፍለዉ ነው-የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ  9 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በኋላ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸዉን የሚጀምሩት በተለያየ  መደብ ተከፍለዉ እንደሚሆን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደ ማሪያም ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ የ2012 የትምህርት…

በዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የተመራ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ልዑክ ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቮሶግሉ ጋር ተወያየ። ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቮሶግሉ ጋር በነበራቸው ቆይታም በወቅታዊ…

ከውጭ አገር የሚመጣ መንገደኛ በ72 ሰዓታት የሚጠበቅበት የኮቪድ ምርመራ ማረጋገጫ ወደ 5 ቀን ከፍ ማለቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ  ፣ ሐምሌ 9 ፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ከውጭ አገር ወደ ኢትዮጵያ የሚመጣ መንገደኛ በ72 ሰዓታት ውስጥ ተመርምሮ ከኮቪድ ነፃ የሚል ማረጋገጫ እንዲያመጣ የሚያስገድደው መመሪያ ወደ አምስት ቀናት ከፍ አለ። የሚኒስትሮች ኮሚቴ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅታዊ ሁኔታና ቀጣይ አዝማሚያ፣…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄና ምርመራ መጠናከር አለበት- ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የተጠናከረ ማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ እና ምርመራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ። የሚኒስትሮች ኮሚቴ በኮቪድ-19 ወረሽኝ ወቅታዊ ሁኔታና ቀጣይ አዝማሚያ፣ በአስቸኳይ…

ኢትዮጵያና ፈረንሳይ የ796 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያና ፈረንሳይ የ796 ነጥብ 90 ሚሊየን ብር (20 ሚሊየን ዩሮ) የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ። የገንዘብ ድጋፉም ለብሄራዊ ቤተ መንግስት እድሳት እና በግብርና ዘርፍ ለተሰማሩ የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መለስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ለመደገፍ የሚውል…

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት 328 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ2 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 6ሺህ 911 የላቦራቶሪ ምርመራ ሰዎች 328 የኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸውና የ2 ሰዎች ህይወት ማለፉን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 8 ሺህ…

በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በኖርዌይ ፓርላማ ፊት ለፊት ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በኖርዌይ ፓርላማ ፊት ለፊት ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። የሰልፉ ዋና ምክንያት እና ዓላማ በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ላይ የተፈፀመውን ግድያ ተከትሎ በሽብርተኛ ተግባር ላይ በተሰማሩ አካላት ንፁሃን ኢትዮጵያውያን ሕይወት…