በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ህገ ወጥ የግንባታ ፍቃድ ለመስጠት 140 ሺህ ብር ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ የተያዙ ሃላፊ በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲበንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የወረዳ 03 አስተዳደር የግንባታ ፍቃድ እና ቁጥጥር ጽኅፈት ቤት ህገ ወጥ የግንባታ ፍቃድ ለመስጠት140 ሺህ ብር ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተይዘው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ።
ባለጉዳዩ ለከንቲባ ጽህፈት ቤት እና…