Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በስልክ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መግታት በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስቡክ ገጻቸው…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን አስመልክቶ ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የተሰጠ መግለጫ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የቅደመ ጥንቃቄ መመሪያዎችን በመጣስ የህዝብን ጤንነት እና የሃገርን ደህንነት አደጋ ላይ በሚጥሉ ተቋማት እና ግለሰቦች ላይ አስፈላጊው ህጋዊ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ አስታውቋል።…

በዓለም በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥር 28 ሺህ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012( ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች  ቁጥር 28 ሺህ 717 መድረሱ ተገልጿል። በቅርቡ በቻይና የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ  አሁን ላይ የተለያዩ የዓለም ሀገራትን በማዳረስ  በርካታ ዜጎችን ለህልፈት እየዳረገ…

የተለያዩ ድርጅቶች የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት ለተቋቋመው ኮሚቴ የተለያየ መጠን ያለው የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ድርጅቶች ለኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት የሚውል የተለያየ መጠን ያለው የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለኮቪድ 19 ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት የሚውል ገንዘብ እና ሌሎች አቅርቦቶችን…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር በትናንትናው ዕለት በስልክ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል በሚያስፈልጉ ወሳኝ ድጋፎች ዙሪያ…

ክልሎች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አድርገዋል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ምክትል ርዕሳነ መሥተዳድሮች እና ከሁለቱ ከተማ መስተዳድሮች ከንቲባዎች ጋር በኮሮና ቫይረስ የመከላከል ተግባራት ዙሪያ ተወያይተዋል። በዚህ ወቅትም ሁሉም ክልሎች የኮሮና ቫይረስ…

ኢ/ር ታከለ በተለያዩ አካባቢዎች በመዘዋወር የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል መደረግ ስለሚገባቸው ጥንቃቄዎች ግንዛቤ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በአዲስ አበባ ከተማ መጨናነቅ በሚታይባቸው አካባቢዎች በመዘዋወር የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በሚደረጉ ጥንቃቄዎች ዙሪያ ምልከታ አድርገዋል። በዚህ መሰረትም በመርካቶ፣ አትክልት…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 16 ሰዎች ውስጥ አንዱ ሙሉ በሙሉ ማገገሙ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ16 ሰዎች ውስጥ አንዱ ሙሉ በሙሉ ማገገሙን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ዶክተር ሊያ ጉዳዩን አስመልክተው በፌስቡክ ገጸቸው ባወጡት መረጃ፥ በአሁኑ ወቅት በለይቶ ማቆያ ያሉ አጠቃላይ ሰዎች13…

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪማሃማት ከኮሮና ቫይረስ ነፃ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት በተደረገላቸው ምርመራ ከኮሮና ቫይረስ ነፃ መሆናቸውን አስታወቁ። ሙሳ ፋኪ ማሃማት ከእሳቸው የቅርብ ግንኙነት የነበራቸው የሥራ አጋሮች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ተከትሎ በትናንትናው ዕለት…

አየር መንገዱ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጃክ ማ ኢኒሼቲቭ ከተዘጋጁ የህክምና ቁሳቁሶች ውስጥ ከ50 በመቶ የሚበልጠውን ለተለያዩ ሀገራት አዳርሷል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጃክ ማ ኢኒሼቲቭ በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተዘጋጁ የህክምና ቁሳቁሶችን ወደ ተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት እያደረሰ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቻይናዊው ባለሃብት ጃክ…