በትግራይ ክልል ከ5ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ለሚገኙ ተማሪዎች የሬዲዮና የሳተላይት ቴሌቪዥን ስርጭት ከመጋቢት 21 ቀን ጀምሮ ሊሰጥ ነው
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከ5ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ለሚገኙ ተማሪዎች በሬዲዮና የሳተላይት ቴሌቪዥን ስርጭት ከመጋቢት 21 ቀን ጀምሮ እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።
ቢሮው እንዳስታወቀው ትምህርቱ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ትምህርት ቤት…