Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል ከ5ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ለሚገኙ ተማሪዎች የሬዲዮና የሳተላይት ቴሌቪዥን ስርጭት ከመጋቢት 21 ቀን ጀምሮ ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከ5ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ለሚገኙ ተማሪዎች በሬዲዮና የሳተላይት ቴሌቪዥን ስርጭት ከመጋቢት 21 ቀን ጀምሮ እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው እንዳስታወቀው ትምህርቱ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ትምህርት ቤት…

በነገው እለት በመዲናዋ 13 ዋና ዋና መንገዶች ላይ የፀረ ተዋህስ መድሃኒት ርጭት ይደረጋል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በሚገኙ 13 ዋና ዋና መንገዶች ላይ የፀረ ተዋህስ መድሃኒት ርጭት በነገው እለት ይደረጋል። በተመረጡት መንገዶች ላይ የመከላከያ መድሃኒት ርጭት የማድረግ ስራ የሚከናወን ይሆናል። በዚህ መሠረት -መስቀል አደባባይ - ቦሌ…

ዶናልድ ትራምፕ ጄኔራል ሞተርስ የመተንፈሻ መሳሪያ እንዲያመርት አዘዙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ መኪና አምራቹ ጄኔራል ሞተርስ የመተንፈሻ መሳሪያ እንዲያመርት አዘዙ። ፕሬዚዳንቱ ጄኔራል ሞተርስ ለኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች የሚያገለግል የመተንፈሻ መሳሪያ እንዲያመርት ነው ትዕዛዝ ያስተላለፉት።…

በስልጤ ዞን የሚከበረው 113ኛው የአልከሶ መውሊድ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በስልጤ ዞን ዘንድሮ የሚከበረው 113ኛው የአልከሶ መውሊድ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙ ተገለጸ። የዞኑ አስተዳደር መውሊዱን አስመልክቶ ከሀገር ሽማግሌዎችና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በወራቤ ከተማ ውይይት በማድረግ የጋራ…