Fana: At a Speed of Life!

የኮሮና ቫይረስ ስርጭት አሳሰቢ ደረጃ ላይ በመድረሱ ህብረተሰቡ የሚያደርገውን ጥንቃቄ ማጠናከር አለበት- ዶ/ር ሊያ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭት አሳሰቢ ደረጃ ላይ በመድረሱ ህብረተሰቡ የሚያደርገውን ጥንቃቄ አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አሳሰቡ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በሀገሪቱ ባለው የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ሁኔታ ዙሪያ…

መገናኛ ብዙሃን ግጭት እንዳይፈጠር ሙያዊ ሃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል-የመገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 7 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት መገናኛ ብዙሃን የጋዜጠኝነት ስነምግባር ደንብን በማክበር ግጭት እንዳይፈጠር ሙያዊ ሃላፊነታቸውን ሊወጡ  እንደሚገባ ገለጸ። ምክር ቤቱ ባወጣው መግለጫ  የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ እንዳሳዘነው ገልጾ÷ግድያውን…

ምክር ቤቱ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነሮች በትርፍ ጊዜያቸው ስራቸውን እንዲያከናውኑ በሚል የቀረበውን የረቂቅ አዋጅ አንቀፅ ተቃወመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነሮች በትርፍ ጊዜያቸው ስራቸውን እንዲያከናውኑ በሚል የቀረበውን የረቂቅ አዋጅ አንቀፅ ተቃወመ። ምክር ቤቱ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ከህግ ፍትህና ዲሞክራሲ…

የትምህርት ሚኒስቴር የሚያስተባብረው ሀገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር የሚያስተባብረው ሀገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ዛሬ ተጀምሯል። በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ በሁሉም ደረጃ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እና የትምህርቱ ማህበረሰብ አማካኝነት የሚከናወነው ይህ መርሀ ግብር 500 ሚሊየን ችግኞችን…

ሀገራት ተገቢውን የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መመሪያዎች እየተገበሩ አይደለም- ዶ/ር ቴድሮስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገራት ተገቢውን የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መመሪያዎች እየተገበሩ አለመሆኑን የአለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ገለፁ። የተለያዩ ሀገራት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል ጥከለዋቸው የነበሩ ክልከላዎችን…

ችግኝ የሚተከልባቸው ቦታዎች ኃላፊነት የሚወስድ አካል እንዲኖራቸው መደረጉ ተገለፀ 

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሁኑ ወቅት በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ችግኝ የሚተከልባቸው ቦታዎች ኃላፊነት የሚወስድ አካል ኖሯቸው እየተተገበረ መሆኑን የአካባቢ ደን እና  አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር ፍቃዱ በየነ ተናገሩ። ኮሚሽነሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ…

በኢትዮጵያ የድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪዎች የኮሮናቫይረስ ስትራቴጂ ቀርጾ ከመንግሥት ጋር እየሰራ መሆኑን የዓለም የጤና ድርጅት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የድንበር ተሻጋሪና የአገር አቋራጭ አሽከርካሪዎች የኮሮና ቫይረስ ስትራቴጂ ቀርጾ ከመንግሥት ጋር እየሰራ መሆኑን የዓለም የጤና ድርጅት አስታወቀ። ድርጅቱ በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ለመከላከል ድጋፍ እያደረገ መሆኑንም ገልጿል።…

የኦፌኮ አመራራር አቶ በቀለ ገርባና የአቶ ጃዋር መሀመድ ጠባቂዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርቲስት ሀጫሉ ግድያን ተከትሎ አስክሬን በመቀማት እና ሁከት በመፍጠር ወንጀል የተጠረጠሩት አቶ በቀለ ገርባና ሁለት ልጆቻቸውን እንዲሁም የአቶ ጃዋር ጠባቂዎች የሆኑ ዘጠኝ ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀርበዋል። ከእነ አቶ በቀለ ገርባ ጉዳይ ጋር በተያያዘ…

የኦሮሚያ ክልል ከሰሞኑ በተፈጠረው አለመረጋጋት የተፈናቀሉ ዜጎችን የማቋቋም ስራ እያከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ከሰሞኑ በተፈጠረው አለመረጋጋት ምክንያት ከቤት ንብረት የተፈናቀሉ ዜጎችን የማቋቋም ስራ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ የነበራቸው የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ ጌታቸው…

ማንቼስተር ሲቲ በአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር ተጥሎበት የነበረው እገዳ ተነሳለት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእንግሊዙ እግር ኳስ ክለብ ማንቼስተር ሲቲ በአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር ተጥሎበት የነበረው እገዳ ተነሳለት። ክለቡ የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበርን የገንዘብ አስተዳደር (የፋይናንሺያል ፌር ፕሌይን) ባለማክበር እንዲሁም ከፈረንጆቹ 2012 እስከ 2016…