የሀገር ውስጥ ዜና በደጀን ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ 2 የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህይወት አለፈ Feven Bishaw Mar 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ደጀን ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ 2 የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው የደረሰው ትላንት ከለሊቱ 6 ሰዓት ከ30 ሲሆን 44 የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አሳፍሮ ወደ ደቡብ ጎንደር በመጓዝ ላይ የነበረ ተሽከርካሪ…
ፋና 90 የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚደረግ ድጋፍ Feven Bishaw Mar 27, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=p6M_PDw-RMw
የዜና ቪዲዮዎች የመሰረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች የገበያ ቅኝት በአዲስ አበባ Feven Bishaw Mar 27, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=xJhjPLactb8&t=1s
የሀገር ውስጥ ዜና ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በተለያዩ ማህበራዊ ትስስር ገጾች ሀሰተኛ መረጃዎችን በሚያሰራጩ አካላት ላይ ተገቢው ህጋዊ እርምጃ ይወሰዳል- አቶ ንጉሱ ጥላሁን Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በተለያዩ ማህበራዊ ትስስር ገጾች ሀሰተኛ መረጃዎችን በሚያሰራጩ አካላት ላይ መንገስት ተገቢውን ህጋዊ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን አስታወቁ።…
የሀገር ውስጥ ዜና በምእራብ ሸዋ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ17 ሰዎች ህይወት አለፈ Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ሚዳቀኝ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ17 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለፀ። የትራፊክ አደጋው በዛሬው እለት በምዕራብ ሸዋ ዞን ሚዳቀኝ ወረዳ ባላሚ በተባለ ከተማ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ከ30 ላይ ነው የደረሰው።…
የሀገር ውስጥ ዜና ከውጭ ሀገር የተላከላችሁን ስጦታ የቀረጥና ማጓጓዣ ከፍላቹ ውሰዱ በማለት ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ያጭበረበሩ 13 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ናይጄሪያ፣ ሱዳን እና ኢትዮጵያ ለህገወጥ ማታለል ስራ ተደራጅተው በማህበራዊ ድረገጽ በማታለል ወንጀል ላይ ተሰማርተው የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ። ግለሰቦቹ በዋናነት ሴቶችን በመተዋወቅና በማግባባት ከውጭ…
የዜና ቪዲዮዎች በኮሮናቫይረስ የተያዙ ህሙማንን ለማስተናገድ የተዘጋጁ የህክመና ማዕከላት ጉብኝት Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=zod_jT1VMk0
የዜና ቪዲዮዎች የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የጤና ባለሙያዎች ለህብረተሰቡ ያቀረቡት ጥሪ Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እንዳይዛመት ሁሉም የህብረተሰብ ከፍል ኃላፊነቱን እንዲወጣ የጤና ባለሙያዎች ያቀረቡት ጥሪ
የሀገር ውስጥ ዜና በጠ/ሚ ዐቢይ የተቋቋመው ብሔራዊ ሃብት አሰባሳቢ ኮሚቴ ወደ ስራ ገብቷል Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተቋቋመው ብሔራዊ ሃብት አሰባሳቢ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት ስራ መጀመሩን ይፋ አድርጓል። የኮሚቴው ሰብሳቢ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፥…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የኮሮናቫይረስን ለመግታት ሰዎችን እንቅስቃሴ መገደብ ብቻ ሳይሆን መለየትና መመርመር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል- ዶ/ር ቴድሮስ Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ሰዎችን እንቅስቃሴ መገደብ ብቻ ሳይሆን መለየትና መመርመር ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚያስፈልግ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም አስታወቁ። ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ባስተላለፉት…