Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከጀርመን መራሄተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከጀርመን መራሄተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር በስልክ ውይይት አካሄደዋል። ውይይታቸውም በኮቪድ 19ን በመከላከል እና ስርጭቱን በመግታት ላይ አተኩሯል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በውይይቱም፥ በዚህ…

በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት በኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ መካከል የሚደረገው ድርድር እንደቀጠለ ነው- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት በኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ መካከል የሚያደርጉት ውይይትን እንደቀጠለ መሆኑንም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ፥ የናይል ጉዳይ…

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና ሌሎች ግድቦች በደለል እንዳይሞሉ ጠንካራ የደን ልማት ስራ ሊካሄድ ይገባል- ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ሀምሌ 2 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና ሌሎች በኢትዮጵያ የሚገኙ ግድቦች በደለል እንዳይሞሉ የወንዞች መነሻ በሆኑ ተራራማ አካባቢዎች ጠንካራ የደን ልማት ስራ ሊካሄድ  እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ። በዘርፉ ላይ በርካታ ጥናት ያካሄዱት  ፕሮፌሰር በላይ…

ብጥብጥና ግጭቶች የተጠረጠሩ ከ4 ሺህ 700 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው እየተጣራ እንደሚገኝ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብጥብጥና ግጭቶች የተጠረጠሩ ከ4 ሺህ 700 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው እየተጣራ እንደሚገኝ የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክረታሪያት ሃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ገለጹ። በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው እየተጣራ ያሉት ግለሰቦች…

የከሸፈ የሴራ ፖለቲካን የሚያራምዱ ኃይሎች ወደ ራሳቸው ሊመለሱ ይገባል- የኦሮሚያ ክልል መንግስት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከሸፈ የሴራ ፖለቲካን የሚያራምዱ ኃይሎች ወደ ራሳቸው ሊመለሱ እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አሳሰበ። ቢሮው ትናንት ማምሻውን በሰጠው መግለጫ፥ አርቲስትና የመብት ተሟጋች የሆነውን ሃጫሉ ሁንዴሳን በማስገደል…

ቻይና በአለም አቀፍ ደረጃ በጦር መሳሪያ ቁጥጥር ዙሪያ ከአሜሪካ እና ሩሲያ ጋር የመደራደር ፍላጎት እንደሌላት ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)   ቻይና በአለም አቀፍ ደረጃ በጦር መሳሪያ ቁጥጥር ዙሪያ ከአሜሪካ እና ሩሲያ ጋር የመደራደር ፍላጎት እንደሌላት አስታወቀች። አሜሪካ እና ሩሲያ በጦር መሳሪያ ቁጥጥር ላይ ለመነጋገር መስማማታቸውን ተከትሎ የቻይና አቋም ሲጠበቅ ነበር። የቻይና…

የደቡብ እና  ምስራቅ አፍሪካ ሃገራት የንግድ እና የልማት ባንክ ዛሬ ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የደቡብ እና  ምስራቅ አፍሪካ ሃገራት የንግድ እና የልማት ባንክ ለኮሮና ቫይረስ መከላከል የሚውሉ ግብአቶችን ዛሬ ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ። የተደረገው ድጋፉ 100 ሺህ ዶላር የሚያወጣ 160 ሺህ የሚሆኑ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ማስከኮች…

ግብርን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ መክፈል እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግብር ከፋዩ ህብረተሰብ በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ውስጥ አመታዊ  ግብሩን በማሳወቅ ግብሩን እንዲከፍል የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ አሳሰበ። ቢሮው ዛሬ በከተማዋ ካሉ ግብር ከፋይ ተወካይ ነጋዴዎች ጋር የ2012 የግብር ማሳወቂያ ጊዜን በተመለከተ ምክክር…

ምክር ቤቱ 476 ነጥብ 12 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የፌዴራል መንግስት የ2013 በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው እለት መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል። ምክር ቤቱ በዛሬው መደበኛ ስብሰባው በ2013 በጀት ዓመት በፌዴራል መንግሥት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቷል። የ2013 በጀት ዓመት በፌዴራል መንግሥት ረቂቅ በጀት…

በኢትዮጵያና ኮሪያ ኤግዚም ባንክ መካከል የ70 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ከኮሪያ ኤግዚም ባንክ ጋር የ70 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረመች። ከብድሩ ውስጥ 40 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላሩ ኢትዮጵያ ለኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምላሽ ለመስጠት ላወጣችው እቅድ ማስፈፀሚያ የበጀት ጉድለት እንዳይገጥማት…