ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከጀርመን መራሄተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር በስልክ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከጀርመን መራሄተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር በስልክ ውይይት አካሄደዋል።
ውይይታቸውም በኮቪድ 19ን በመከላከል እና ስርጭቱን በመግታት ላይ አተኩሯል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በውይይቱም፥ በዚህ…