የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በውሃ አቅርቦት እና ሳኒቴሽን ዙሪያ የሚሠራ ኮሚቴ ተቋቋመ
አዲስ አበባ ፣መጋቢት 17፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በውሃ አቅርቦት እና ሳኒቴሽን ዙሪያ የሚሠራ ኮሚቴ መቋቋሙን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በሚደረገው ጥረት ዙሪያ…