Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የ39 ተከሳሾች ክስ እንዲቋረጥ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በዛሬዉ ዕለት የ39 ተከሳሾች ክስ እንዲቋረጥ ወሰነ። የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የኮሮና ሻይረስ ስርጭትን ለመከላከል እንዲቻል መጋቢት 16 ቀን 2012 ዓ.ም ክሳቸዉ እንዲቋረጥ ከተደረጉት በተጨማሪ በተለያዩ…

በቅርቡ የተሾሙት አምባሳደሮች ምደብ ቦታ ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቅርቡ በኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተሾሙት አምባሳደሮች ምደብ ቦታ በዛሬው እለት ይፋ ተደረገ። ኢትዮጵያን በተለያዩ አገራት የሚወክሉ 15 አዳዲሰ አምባሳደሮችን ሹመት የካቲት 24 ቀን 2012 ዓም ይፋ መደረጉ የሚታወስ…

ለኮሮና ቫይረስ ድጋፍ ማድረግ የሚያስችል የስልክ መልዕክት ገቢ ማሰባሰቢያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በኮሮና ቫይረስ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል የ444 የስልክ መልዕክት ገቢ ማሰባሰቢያ ይፋ አደረገ።   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስፈልጉ የገንዘብና…

የኢጋድ አባል ሃገራት የኮሮና ቫይረስ ሥርጭትን ለመግታት መስማማታቸውን ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) አባል ሃገራት የኮሮና ቫይረስ ሥርጭትን ለመግታት መስማማታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢጋድ እንደ አንድ ቀጠናዊ አሐድ የኮቪድ 19ን ሥርጭት ለመግታት…

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተቋማት በጊዜያዊነት አገልግሎት እንዲያቆሙ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የቤተክርስቲያኗ ተቋማት በጊዜያዊነት አገልግሎት እንዲያቆሙ ወሰነ። ቅዱስ ሲኖዶሱ ዛሬ ባደረገው ስብሰባ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታትና ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ተቋማቱ…

ከተማ አስተዳደሩ ቦሌ ቡልቡላ አካባቢ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የተለያዩ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ቡልቡላ አካባቢ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የተለያዩ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን አበረከቷል፡፡ የአካባቢው አርሶ አደሮችም ከተማ አስተዳደሩ በማቆያ እንዲገቡ ላደረጋቸው አቅመ ደካማዎች የሚውል የሰብል ምርቶች…

ከ873 ሺህ በላይ ሐሰተኛ የአሜሪካ ዶላር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጎንደር ከተማ አስተዳደር አዘዞ ክፍለ ከተማ 873 ሺህ 900 ሐሰተኛ የአሜሪካ ዶላር መያዙን ፖሊስ አስታወቀ።። የጎንደር ከተማ አስተዳደር 5ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ ፅሕፈት ቤት ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ቻላቸው የኔነህ ሀሰተኛ ዶላሩ ከህብረተሰቡ…