Fana: At a Speed of Life!

የአርቲስት ሀጫሉ ግድያን ተከትሎ በተቀሰቀሰ ሁከት የተፈጸሙ ወንጀሎችን የሚያጣራ መርማሪ ቡድን ምርመራ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተቀሰቀሰ ሁከት የተፈጸሙ ወንጀሎችን የሚያጣራ መርማሪ ቡድን ከዛሬ ጀምሮ ወደየ አካበቢዎቹ በማቅናት ምርመራውን እንደሚያካሂድ ተገለጸ። የጠቅላይ አቃቤ ህግ የተደራጁና…

አስተዳደሩ ህዝብን ከህዝብ ለማጋጨት የሚሞክሩ ሀይሎችን አይታገስም – ኢንጂነር ታከለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በማንኛውም ሁኔታ ህዝብን ከህዝብ ለማጋጨት የሚሞክረውን ሀይል ከዚህ በኋላ በፍፁም እንደማይታገስ እና ተገቢውን ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ።…

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ውሃ ተበክሏል በሚል የሚወራው ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ውሃ ተበክሏል በሚል የሚወራው ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑን አስታወቀ። ባለስልጣኑ በሰጠው መግለጫ ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ በአምስት የውሃ ማጣሪያ ማዕከላት ባደረገው የላቦራቶሪ ምርመራ ሁሉም የዓለም ጤና ድርጅት ባስቀመጠው…

ሃጫሉን የገደለው ማንም ይሁን ማን ከህግ ማምለጥ እንደማይችል የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሃጫሉን የገደለው ማንም ይሁን ማን ከህግ ማምለጥ እንደማይችል የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ። በተወዳጁና ጀግናው አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ሞት ከባድ ሀዘን ነው የተሰማኝ ብለዋል ወይዘሮ አዳነች። ሃጫሉ ቢሞትም መሞት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በታዋቂው የኦሮሚኛ ቋንቋ ሙዚቀኛ ሃጫሉ ሁንዴሳ ሞት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በታዋቂው የኦሮሚኛ ቋንቋ ሙዚቀኛ ሃጫሉ ሁንዴሳ ሞት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሀዘን መግለጫቸው “ውድ ህይወት አጥተናል” ብለዋል። “የዚህ ድንቅና አንፀባራቂ ወጣት አርቲስት ሓጫሉ…

ታዋቂው የኦሮሚኛ ቋንቋ ሙዚቀኛ ሃጫሉ ሁንዴሳ በተተኮሰበት ጥይት ህይወቱ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ታዋቂው የኦሮሚኛ ቋንቋ ሙዚቀኛ ሃጫሉ ሁንዴሳ በተተኮሰበት ጥይት ሰኞ ማምሻውን ህይወቱ አለፈ። አርቲስቱ ምሽት ላይ በአዲስ አበባ ገላን ኮንዲሚኒየም አካባቢ በተተኮሰበት ጥይት ህይወቱ ማለፉን ነው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ያስታወቀው። የአዲስ…