አስተዳደሩ ህዝብን ከህዝብ ለማጋጨት የሚሞክሩ ሀይሎችን አይታገስም – ኢንጂነር ታከለ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በማንኛውም ሁኔታ ህዝብን ከህዝብ ለማጋጨት የሚሞክረውን ሀይል ከዚህ በኋላ በፍፁም እንደማይታገስ እና ተገቢውን ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ።…