የአርቲስት ሀጫሉ ግድያን ተከትሎ በተቀሰቀሰ ሁከት የተፈጸሙ ወንጀሎችን የሚያጣራ መርማሪ ቡድን ምርመራ ሊጀመር ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተቀሰቀሰ ሁከት የተፈጸሙ ወንጀሎችን የሚያጣራ መርማሪ ቡድን ከዛሬ ጀምሮ ወደየ አካበቢዎቹ በማቅናት ምርመራውን እንደሚያካሂድ ተገለጸ።
የጠቅላይ አቃቤ ህግ የተደራጁና…