Fana: At a Speed of Life!

የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በጊዜያዊነት ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲመለሱ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በጊዜያዊነት ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲመለሱ መወሰኑን የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የሳይንስ እና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ ሲጓዙ ህይወታቸው ላለፈው ኢትዮጵያውያን የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ ሲጓዙ ህይወታቸው ላለፈው ኢትዮጵያውያን የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ። ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ በጭነት መኪና ውስጥ ሲጓዙ የነበሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ህይወት ማለፉን የውጭ ጉዳይ…

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች በቤታቸው ሆነው የሚሰሩና ወደ ቢሮ የሚገቡ ሰራተኞችን ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች በቤታቸው ሆነው የሚሰሩና ወደ ቢሮ የሚገቡ ሰራተኞችን ለይተው ይፋ እያደረጉ ነው። የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ለፋና…

ኤጀንሲው የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ላልተወሰነ ጊዜ  የፓስፖርት አገልግሎት  መስጠት ማቆሙን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሚግሬሽን ዜግነት እና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ከዛሬ ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ የፓስፖርት አገልግሎት  መስጠት ማቆሙን አስታውቋል። የኤጀንው  የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ደሳለኝ ተሬሳ ለፋና…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል 20 ሺህ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በመላ ሀገሪቱ ሊሰማሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወጣቶች ሰላምና ብልፅግና ተልዕኮ ሊግ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል 20 ሺህ በጎ ፈቃደኞችን በመላ ሀገሪቱ ሊያሰማራ መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ወጣቶች ሰላምና ብልፅግና ተልዕኮ ሊግ ፕሬዚዳንት ወጣት ብርሃኑ በቀለ የኮሮናቫይረስን…

ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ ሲጓዙ የነበሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ በጭነት መኪና ውስጥ ሲጓዙ የነበሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ህይወት መለፉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በዜጎች ላይ በደረሰው አሰቃቂ አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን በመግለጽ፤ ለሟች ቤተሰቦች…

የአዲስ አበባ ከተማ መንግስት ሰራተኞች ከተመረጡ የሥራ ሂደት ክፍል ውጪ ያሉ ሰራተኞች ላልተወሰነ ጊዜ ከቤታቸው ሆነው እንዲሠሩ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ከነገ ጀምሮ ከተመረጡ የሥራ ሂደት ክፍል ውጪ ያሉ ሰራተኞች ላልተወሰነ ጊዜ ከቤታቸው ሆነው እንዲሠሩ ተወሰነ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ እንዳስታወቁት፥…