Fana: At a Speed of Life!

የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች እንደ አስፈላጊነቱና ተቋማቱ በሚያወጡት የአፈፃፀም ደንብ መሰረት ከቤት ሆነው እንዲሠሩ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኮቪድ19 ሥርጭትን ለመከላከል የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች እንደ አስፈላጊነቱና ተቋማቱ በሚያወጡት የአፈፃፀም ደንብ መሰረት ከቤት ሆነው እንዲሠሩ ውሳኔ አሳለፈ።   ውሳኔው ተፈፃሚ…

ሳሙና ፣ ሳኒታይዘሮች እና ሙቅ ውሃ ከኮሮናናሌሎች ቫይረሶችን ለመከላከል ምን ያህል ይረዱናል?

አዲስ አበባ፣መጋቢት 15፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮቪድ 19ኝ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል እጅን በሳሙና ፣ በሳኒታይዘሮች እና በሙቅ ውሃ ደጋግሞ መታጠብ አንዱ የመከላከያ እርምጃ ነው፡፡ እነዚህ የእጅ የንጽህና መጠበቂያ ግብዓቶች ቫይረሱን በመከላከል ረገድ እንዴት እና ምን ያህል ይረዳሉናል?…

በኢስተርን ኢንዱስትሪ ዞን የሚገኘው ሳንሼንግ ፋርማቲካል በቀን 24 ሺህ ሊትር ሳኒታይዘር ማምረት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዱከም የሚገኘው ኢስተርን ኢንዱስትሪ ዞን የሚገኘው ሳንሼንግ ፋርማቲካል በቀን 24 ሺህ ሊትር ሳኒታይዘር ማምረት ጀመረ። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር አበበ አበባየሁ በትዊተር ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ በኢስተርን ኢንዱስትሪ…

በመዲናዋ የአዲስ ከተማ መለስተኛ መናኸሪያ አገልግሎት ወደሌሎች መናኸሪያዎች እንዲዛወር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በተለምዶ አውቶብስ ተራ ተብሎ የሚጠራው አካባቢ የሚገኘው መለስተኛ መናኸሪያ አገልግሎት ወደሌሎች መናኸሪያዎች እንዲዛወር መደረጉን የትራንስፖርት ባለሥልጣን አመለከተ። ባለሥልጣኑ የኮሮናቫይረስ…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተቋቋመው ግብረሃይል ካስቀመጠው አቅጣጫ ውጭ የሆኑ ስብሰባዎች አይካሄዱም- ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የተቋቋመው ግብረሃይል ካስቀመጠው አቅጣጫ ውጭ የሆኑ ስብሰባዎች እንደማይካሄዱ የብልፅግና ፓርቲ አስታውቋል።   የብልፅግና ፓርቲ የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ሃላፊ አቶ አወሉ አብዲ በዛሬው…

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ለተቋሙና አካባቢው ነዋሪ የሚሆን የእጅ ማጽጃ ሳኒታይዘር ማምረት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል የእጅ ማጽጃ ሳኒታይዘር ማምረት መጀመሩን  የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ  አስታወቀ። በዩኒቨርሲቲው ጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ የፋርማሲ ትምህርት ክፍል ኃላፊ እንዲሁም የኦቶና መማርያና ህክምና…

የአሜሪካ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ኮሮናቫይረስን ለመግታት ጥምረት ፈጥረዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ኮሮናቫይረስን ለመግታት በጥምረት ፈጥረው እየሰሩ መሆኑ ተሰምቷል። በዚህም አማዞን ከማይክሮሶፍት ጋር በመተባበር የመመርመሪያ ቁሳቁሶችን በየሰዎች ቤት በማድረስ እና የሚሰበሰበውን ናሙና ለተመራማሪዎች መልሶ…