የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች እንደ አስፈላጊነቱና ተቋማቱ በሚያወጡት የአፈፃፀም ደንብ መሰረት ከቤት ሆነው እንዲሠሩ ተወሰነ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኮቪድ19 ሥርጭትን ለመከላከል የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች እንደ አስፈላጊነቱና ተቋማቱ በሚያወጡት የአፈፃፀም ደንብ መሰረት ከቤት ሆነው እንዲሠሩ ውሳኔ አሳለፈ።
ውሳኔው ተፈፃሚ…