Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 24 ሰአታት የኮሮና ቫይረስ ምርመራ የተደረገላቸው 106 ሰዎች ከቫይረሱ ነፃ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት የኮሮና ቫይረስ ምርመራ የተደረገላቸው 106 ሰዎች ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸው ተገለፀ። የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዛሬ በሰጠው መግለጫ፥ በህብረተሰቡ ዘንድ ከሚስተዋለው የመዘናጋት ሁኔታ ጋር ተዳምሮ ቫይረሱ…

የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን በማረሚያ ቤቶች ለመከላከል 4 ሺህ 11 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንደሚለቀቁ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን በማረሚያ ቤቶች ለመከላከል ይቻል ዘንድ 4 ሺህ 11 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንደሚለቀቁ አስታወቀ። የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጉዳዩ ላይ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እነዚህ…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እና ለመከላከል መንግስት ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ተግባራዊ መሆን አለባቸው – አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሃገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እና ለመከላከል መንግስት ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መደረግ እንዳለባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሳስበዋል። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራ ብሄራዊ የአደጋ ስጋት…

ህብረቱ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሀገራት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከላከያዎች በማሰራጨቱ እየተወጣች ላለችው ሚና ምስጋና አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የአፍሪካ ህብረት ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ – ጃክ ማ ኢንሽዬቲቭ አማካኝነት ለአፍሪካ ሀገራት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከላከያዎች በማሰራጨቱ እየተወጣች ላለችው ሚና ምስጋና አቀረበ። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊመቀመንበር ሙሳ ፋኪ…

የኦሮሚያ ክልል መንግስት የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት መንግስት በክልሉ የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ።   የክልሉ መንግስት ውሳኔውን በማስመልከት ባወጣው መግለጫ፥ ከክልል ጀምሮ እስከ ቀበሌ ድረስ ግብረ ሀይል አቋቁመሞ…

የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በጊዜያዊነት ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲመለሱ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በጊዜያዊነት ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲመለሱ መወሰኑን የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የሳይንስ እና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ ሲጓዙ ህይወታቸው ላለፈው ኢትዮጵያውያን የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ ሲጓዙ ህይወታቸው ላለፈው ኢትዮጵያውያን የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ። ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ በጭነት መኪና ውስጥ ሲጓዙ የነበሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ህይወት ማለፉን የውጭ ጉዳይ…

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች በቤታቸው ሆነው የሚሰሩና ወደ ቢሮ የሚገቡ ሰራተኞችን ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች በቤታቸው ሆነው የሚሰሩና ወደ ቢሮ የሚገቡ ሰራተኞችን ለይተው ይፋ እያደረጉ ነው። የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ለፋና…

ኤጀንሲው የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ላልተወሰነ ጊዜ  የፓስፖርት አገልግሎት  መስጠት ማቆሙን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሚግሬሽን ዜግነት እና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ከዛሬ ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ የፓስፖርት አገልግሎት  መስጠት ማቆሙን አስታውቋል። የኤጀንው  የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ደሳለኝ ተሬሳ ለፋና…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል 20 ሺህ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በመላ ሀገሪቱ ሊሰማሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወጣቶች ሰላምና ብልፅግና ተልዕኮ ሊግ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል 20 ሺህ በጎ ፈቃደኞችን በመላ ሀገሪቱ ሊያሰማራ መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ወጣቶች ሰላምና ብልፅግና ተልዕኮ ሊግ ፕሬዚዳንት ወጣት ብርሃኑ በቀለ የኮሮናቫይረስን…