ሳሙና ፣ ሳኒታይዘሮች እና ሙቅ ውሃ ከኮሮናናሌሎች ቫይረሶችን ለመከላከል ምን ያህል ይረዱናል?
አዲስ አበባ፣መጋቢት 15፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮቪድ 19ኝ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል እጅን በሳሙና ፣ በሳኒታይዘሮች እና በሙቅ ውሃ ደጋግሞ መታጠብ አንዱ የመከላከያ እርምጃ ነው፡፡
እነዚህ የእጅ የንጽህና መጠበቂያ ግብዓቶች ቫይረሱን በመከላከል ረገድ እንዴት እና ምን ያህል ይረዳሉናል?…