Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ በኮሮናቫይረስ ዙሪያ ከሙሳ ፋኪ ማህማት፣ ከቶኒ ብሌርና ጎርደን ብራውን ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኮሮናቫይረስን (ኮቪድ 19) መከላከል በሚቻልባቸው መንገዶች  ዙሪያ ከተለያዩ ዓለም አቀፋዊ ተቋማት መሪዎች ጋር መክረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ  በጉዳዩ ላይ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ…

በጠ/ሚ ዐቢይ-ጃክ ማ ኢኒሼቲቭ በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተዘጋጁት የህክምና ቁሳቁሶች ወደ ተለያዩ ሀገራት ተላኩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና ቻይናዊው ባለሃብት ጃክ ማ በጋራ በወሰዱት ኢኒሼቲቭ አማካኝነት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በአፍሪካ ለመከላከል የሚያግዙ የሕክምና መርጃ ቁሳቁሶች ሁለተኛ ዙር ድጋፍ ዛሬ ጠዋት ወደ ዘጠኝ ሀገራት…

የኮሮና ቫይረስ ዓለም ላይ በፍጥነት እየተዛመተ ነው – ዶክተር ቴድሮስ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ዓለም ላይ በፍጥነት እየተዛመተ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የቫይረሱን ስርጭት አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፥ በቫይረሱ የተያዘው የመጀመሪያው ሰው ከታወቀበት እለት…

በአማራ ክልል የፓርቲም ሆነ የመንግሥት ስብሰባዎች እንዲቆሙ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የፓርቲም ሆነ የመንግሥት ስብሰባዎች እንዲቆሙ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት ወሰነ። ኮማንድ ፖስቱ በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ ከነገ ጀምሮ በክልሉ የፓርቲም ሆነ የመንግስት ስብሰባዎች እንዳይካሄዱ…

ኢትዮጵያና ጀርመን ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ጀርመን ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ብሪታ ዋግነር ተፈራርመውታል። የድጋፍ ስምምነቱ በኢትዮጵያ…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በቴክኖሎጂ የታገዘ መረጃን ተደራሽ የሚያደርግ ግብረ ኃይል ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በቴክኖሎጂ የታገዘ የመረጃ አሰጣጥ እና ስርጭት እንዲኖር ከተለያዩ አካላት የተውጣጣ ግብረ ኃይል በማቋቋም ስራዎችን በመስራት ላይ እንደሚገኝ የግብረ ሀይሉ ሰብሳቢ እና የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም…