“ከውሃ ሙሌት መርሃ ግብር ጋር ተያይዞ የተደረገ ስምምነት የለም፤ እለቱ ሲደርስ ታዩታላችሁ”- ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት መርሃ ግብር ጋር ተያይዞ የተደረገ ስምምነት እንደሌለ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ተናገሩ።
በደቡባዊ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በታላቁ…