Fana: At a Speed of Life!

“ከውሃ ሙሌት መርሃ ግብር ጋር ተያይዞ የተደረገ ስምምነት የለም፤ እለቱ ሲደርስ ታዩታላችሁ”- ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት መርሃ ግብር ጋር ተያይዞ የተደረገ ስምምነት እንደሌለ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ተናገሩ። በደቡባዊ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በታላቁ…

በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት 145 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ5 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 552 የላብራቶሪ ምርመራ 145 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህንን ተከትሎም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 5 ሺህ 570 መድረሱን…

የአሚሶምን የመፈፀም ብቃት ለማሳደግ ወደ ሶማሊያ ለተሰማራው ቅልፈት አቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአሚሰም የተልዕኮ አፈፃፀም ወሳኝ የሆኑ ግብአቶች ሶማሊያ ባይደዋ አድርሶ ለተመለሱ የቅልፈት ጉዞ አባላት በዶሎ አዶ ከተማ የጀግና አቀባበል ተደረገ፡፡ በአቀባበል ስነ-ሰርዓቱ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የምሥራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጄኔራል…

በአዳማ ከተማ ግንባታቸው የተጠናቀቁ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአዳማ ከተማ ግንባታቸው የተጠናቀቁ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን በዛሬው እለት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል። በአዳማ ከተማ የህብረተሰቡን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች የሚያቃልሉ…

የአጂማ- ጫጫ የመስኖ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት የውል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በአንጎለላና ጣራ ወረዳ በአጂማ ወንዝ ላይ በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የሚገነባው አጂማ- ጫጫ የመስኖ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት የኮንትራት ውል ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱንም የመስኖ ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ሚካኤል…

የመብራት ኃይል ሠራተኞች ነን በሚል ከፍተኛ ትራንስፎርመር በክሬን የጫኑ ግለሰቦችን እጅ ከፍንጅ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመብራት ኃይል ሠራተኞች ነን በሚል ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል አስተላላፊ የሆነ ትራንስፎርመር በክሬን ጭነው ለማምለጥ የሞከሩግለሰቦችን እሰከጫኑበት ክሬን እጅ ከፍንጅ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ግለሰቦቹ በቦሌ ክክፍለ ከተማ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በስልክ ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ውይይቱን አስመልክቱ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥ “ከፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በልማት ፕሮጀክቶች፣…

የህዳሴ ግድብ ጉዳይን ወደ አፍሪካ ህብረት ማምጣት መቻሉ ለኢትዮጵያ ትልቅ ዲፕሎማሲያዊ ድል መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጉዳይን ወደ አፍሪካ ህብረት ማምጣት መቻሉ ለኢትዮጵያ ትልቅ ዲፕሎማሲያዊ ድል መሆኑ ተገለፀ። የሶስት የአፍሪካ ሀገራት ጉዳይ የሆነውን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጉዳይን ግብፅ ወደ አረብ ሊግ እና ወደ ተባበሩት…

የአውሮፓ ህብረት ከአሜሪካ፣ ብራዚል እና ሩሲያ ለሚመጡ መንገደኞች በሩን ዝግ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ከአሜሪካ፣ ብራዚል እና ሩሲያ ለሚመጡ መንገደኞች በሩን ዝግ ሊያደርግ መሆኑ ተሰማ። የህብረቱ አባል ሃገራት ከመጭው ሳምንት አጋማሽ ጀምሮ ድንበሮቻቸውን ከከፈቱ በኋላ ከሌሎች ሃገራት በሚመጡ መንገደኞች በአባል ሃገራቱ በሚኖራቸው…

አይ ኤም ኤፍ ለማይናማር የ356 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ለማይናማር የ356 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ አጸደቀ። የገንዘብ ድጋፉ ሃገሪቱ ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ የገባችበትን ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ለማገዝ የሚውል ነው ተብሏል። ተቋሙ…