የሰላም ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ላንበረት መነኻሪያ ተገኝተዉ የኮሮና ቫይረስ የመከላከል ስራ አከናወኑ
አዲስ አበባ፣መጋቢት 13፣2012(ኤፍ.ቢ፣.ሲ)የሰላም ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ላንበረት መነኻሪያ ተገኝተዉ የኮሮና ቫይረስ የመከላከል ስራ አከናውነዋል፡፡
በዚህ ተግባር ላይ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚልን ጨምሮ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመራሮችና ሰራተኞች…