Fana: At a Speed of Life!

የሰላም ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ላንበረት መነኻሪያ ተገኝተዉ የኮሮና ቫይረስ የመከላከል ስራ አከናወኑ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 13፣2012(ኤፍ.ቢ፣.ሲ)የሰላም ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ላንበረት መነኻሪያ ተገኝተዉ የኮሮና ቫይረስ የመከላከል ስራ አከናውነዋል፡፡ በዚህ ተግባር ላይ የሰላም ሚኒስቴር  ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚልን ጨምሮ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመራሮችና ሰራተኞች…

በኢትዮጵያ ሁለት ተጨማሪ  ሰዎች በኮረና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 13፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)በኢትዮጵያ ሁለት ተጨማሪ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ እንደተያዙ መረጋገጡን  የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ በተደረገላቸው የላቦራቶሪ ምርመራ ኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠው ሁለት ሰዎች ÷ 28 ዓመት እና የ34 ዓመት…

በአሜሪካ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከላከያ ግብዓቶችን ለገሱ

አዲስ አበባ፣መጋቢት13፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን መከላከያ`የህክምና ግብዓቶችን ለገሱ፡፡ ድጋፉንበአሜሪካን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ረስፖንስ ቲም በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የሚገኙ ግለሰቦችን በማስተባበር የተለያዩ የህክምና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ  ኮሮና ቫይረስን አስመልክተው ከጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር  ተወያየዩ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 13፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ኮሮና ቫይረስን አስመልክተው ከጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴን  ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ  በትናንት ምሽት ውይይታቸው ÷በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ከጣሊያን ሕዝብ ጎን ነን ብለዋል፡፡ አያይዘውም የዓለም…

በኤርትራ በኮሮናቫይረስ የተያዘ የመጀመሪያው ሰው ተገኝቷል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኤርትራ በኮሮናቫይረስ የተያዘ የመጀመሪያው ሰው ተገኝቷል። ቫይረሱ የተገኘበት ግለሰብ ዛሬ ጠዋት ከኖርዌይ የገባ መሆኑን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። የ39 ዓመት እድሜ ያለው ግለሰቡ ኤርትራዊ እንደሆነና በቋሚነት በኖርዌይ…

ሁዋጃን ኢንተርናሽናል የኮሮናቫይስ ወረርሽኝ መከላከያ ግብዓቶችን ለኢትዮጵያ ለገሰ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)  ሁዋጃን ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ  የኮሮናቫይስ ወረርሽኝ መከላከያ ግብዓቶችን ለኢትዮጵያ ለገሰ። ድርጅቱ ኢትዮጵያ የቫይረሱን ወረርሽኝ ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ ግብአቶችን በመለገሱም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ…

ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ መንገደኞች የ14 ቀናት በልዩ ማቆያ የመቆየት ግዴታ ሰኞ መተግበር ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ኢትዮጵያ በሚመጡ ሁሉም መንገደኞች ላይ ተፈፃሚ የሚሆነው የ14 ቀናት በልዩ ማቆያ የመቆየት ግዴታ የፊታችን ሰኞ መተግበር እንደሚጀምር የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ እነዚህ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች…

የሰላም ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በፖሊስ ሆስፒታል የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ጥረት ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሰላም ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች የኮቪድ-19 ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ጥረት ለማበረታታት የፌዴራል ፖሊስ ሆስፒታል እና በኮልፌ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን የፌደራል ፖሊስ የመኖሪያ ካምፕን ጎበኙ፡፡ ጉብኝቱ ሰሞኑን…

የኮሮና ቫይረስ አስጊ በመሆኑ ማንኛውም ሙስሊም በቤት ውስጥ መስገድ እንደሚችል ምክር ቤቱ ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የዑለማ ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። ምክር ቤቱ በመግለጫው ማንኛውም ሙስሊም የኮሮና ቫይረስ አስጊ በመሆኑ ከጁምዓ እና ጀመዓ መቅረት በሸርዓ የተፈቀደ መሆኑን…

በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የነዋሪዎች የዜግነት አገልግሎት በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የነዋሪዎች የዜግነት አገልግሎት በይፋ መታወጁን የክልሉ ርዕሰ መስታደድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ። ቫይረሱ የዓለም ስጋት መሆኑ ከታወጀ መቆየቱን ያነሱት ርዕሰ መስተዳድሩ እንደሀገር…