Fana: At a Speed of Life!

በኤርትራ በኮሮናቫይረስ የተያዘ የመጀመሪያው ሰው ተገኝቷል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኤርትራ በኮሮናቫይረስ የተያዘ የመጀመሪያው ሰው ተገኝቷል። ቫይረሱ የተገኘበት ግለሰብ ዛሬ ጠዋት ከኖርዌይ የገባ መሆኑን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። የ39 ዓመት እድሜ ያለው ግለሰቡ ኤርትራዊ እንደሆነና በቋሚነት በኖርዌይ…

ሁዋጃን ኢንተርናሽናል የኮሮናቫይስ ወረርሽኝ መከላከያ ግብዓቶችን ለኢትዮጵያ ለገሰ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)  ሁዋጃን ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ  የኮሮናቫይስ ወረርሽኝ መከላከያ ግብዓቶችን ለኢትዮጵያ ለገሰ። ድርጅቱ ኢትዮጵያ የቫይረሱን ወረርሽኝ ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ ግብአቶችን በመለገሱም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ…

ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ መንገደኞች የ14 ቀናት በልዩ ማቆያ የመቆየት ግዴታ ሰኞ መተግበር ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ኢትዮጵያ በሚመጡ ሁሉም መንገደኞች ላይ ተፈፃሚ የሚሆነው የ14 ቀናት በልዩ ማቆያ የመቆየት ግዴታ የፊታችን ሰኞ መተግበር እንደሚጀምር የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ እነዚህ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች…

የሰላም ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በፖሊስ ሆስፒታል የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ጥረት ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሰላም ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች የኮቪድ-19 ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ጥረት ለማበረታታት የፌዴራል ፖሊስ ሆስፒታል እና በኮልፌ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን የፌደራል ፖሊስ የመኖሪያ ካምፕን ጎበኙ፡፡ ጉብኝቱ ሰሞኑን…

የኮሮና ቫይረስ አስጊ በመሆኑ ማንኛውም ሙስሊም በቤት ውስጥ መስገድ እንደሚችል ምክር ቤቱ ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የዑለማ ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። ምክር ቤቱ በመግለጫው ማንኛውም ሙስሊም የኮሮና ቫይረስ አስጊ በመሆኑ ከጁምዓ እና ጀመዓ መቅረት በሸርዓ የተፈቀደ መሆኑን…

በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የነዋሪዎች የዜግነት አገልግሎት በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የነዋሪዎች የዜግነት አገልግሎት በይፋ መታወጁን የክልሉ ርዕሰ መስታደድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ። ቫይረሱ የዓለም ስጋት መሆኑ ከታወጀ መቆየቱን ያነሱት ርዕሰ መስተዳድሩ እንደሀገር…

ቤተክርስቲያኗ መንፈሣዊ የስብከተ ወንጌል ጉባኤያትና የመንፈሳዊ ጉዞ መርሐ ግብሮች ለጥቂት ቀናት እንዲቆሙ ውሳኔ አሳለፈች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንፈሣዊ የስብከተ ወንጌል ጉባኤያትና የመንፈሳዊ ጉዞ መርሐ ግብሮች ለጥቂት ቀናት እንዲቆሙ ውሳኔ አሳለፈች። በብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከቅዱስ ሲኖዶስ ዋና…

ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ በመዲናዋ የምርት እጥረት ቢከሰት ከአርሶ አደሮች ምርቶችን በመረከብ ለተጠቃሚው በቀጥታ ይቀርባል- ከተማ አስተዳደሩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስን (በማስመልከት የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ፣ ንግድ ቢሮ እና የትራንስፖርት ቢሮ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ከንግድ ጋር በተያያዘ መግለጫ የሰጡት የንግድ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልፈታህ መሀመድ በከተማዋ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ እና…

ተሳፋሪዎች ርቀታቸውን እንዲጠብቁ በማድረግ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከል እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)ተሳፋሪዎች ርቀታቸውን እንዲጠብቁ በማድረግ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከል እንደሚገባ ተገለፀ። የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት አ.ማ የተሠራውን…

ዩኒቨርሲቲዎች የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል እያደረጉ ያሉትን ቅድመ ጥንቃቄ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል እያደረጉ ያሉትን ቅድመ ጥንቃቄ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ፐሮፌሰር ሂሩት ወልደ ማርያምና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቱትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኤባ አባተ…