Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ከ5 ሺህ በላይ ሲደርስ ባለፉት በ24 ሰዓታት የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው 5 ሺህ 34 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ሚኒስቴሩ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 34 የላብራቶሪ ምርመራ 186 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው መግለፁን ተከትሎ ነው…

የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች የታማኝነትና የቅንነት እሴቶችን ሊላበሱ ይገባል – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የፐብሊክ ሰርቪስ ቀንን በማስመልከት በመንግስታቱ ድርጅት አዘጋጅነት በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል ። በዚህ ወቅት ባደረጉት ንግግርም የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ተቋማትን ለመገንባት ወሳኝ ድርሻ…

ምክር ቤቱ ነገ መደበኛ ስብሰባውን ያደርጋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 17ኛ መደበኛ ስብሰባ ነገ በጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ይካሄዳል። በነገው ስብሰባም የምክር ቤቱን 5ኛ አመት የስራ ዘመን 16ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ ጉባኤ እንዲሁም የተጓደሉ የእርቀ ሰላም…

በጋምቤላ ክልል ለስድስት ዓመታት ተግባራዊ የሚደረግ የቆላማ አካባቢ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል ለስድስት ዓመታት በስምንት ወረዳዎች ተግባራዊ የሚደረግ የቆላማ አካባቢ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ፡፡ ፕሮጀክቱ የክልሉን ህብረተሰብ የልማት ፍላጎት ለማሳካት የሚያስችል ፕሮጀክት መሆኑን የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ…

ኢራን አሜሪካ ከኒውክሌር ስምምነቱ በመውጣቷ ሳቢያ ለደረሰባት ኪሳራ ካሳ የምታገኝ ከሆነ መነጋገር እንደምትችል አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቴህራን አሜሪካ ከኒውክሌር ስምምነቱ በመውጣቷ ሳቢያ ለደረሰባት ኪሳራ ካሳ የምትከፍልና ይቅርታ የምትጠይቅ ከሆነ ከዋሽንግተን ጋር መነጋገር እንደምትችል አስታወቀች። የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋሽንግተን ከኢራን ጋር በኒውክሌር መርሃ…

ኢትዮጵያ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ላይ ያላትን አቋም በማስረዳት ረገድ የሀይማኖት ተቋማት ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ ያላትን አቋም በማስረዳት ረገድ የሀይማኖት ተቋማት ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ። ተቋማቱ ለግብጽም ይሁን ሌሎች ዓለም አቀፍ አቻ ተቋማት የኢትዮጵያን ፍትሃዊ የመጠቀም መብትና አቋም በማስረዳት ዲፕሎማሲያዊ ስራን…

በአባይ ተፋሰስ እና በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ መንግስትን የሚያማክር የተመራማሪዎች እና የምሁራን ጥምረት ሊመሰረት ነው

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአባይ ተፋሰስ፣ በህዳሴው ግድብ እና በሌሎች ጉዳዮች ላይ መንግስትን የሚያማክር የተመራማሪዎች እና የምሁራን ጥምረት ተመስርቶ በቅርቡ ስራ እንደሚጀምር የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ አስታወቁ። ሚኒስትር ዲኤታው…

እንደ ሃገር የምንፈተንበት እንደ ዜጋ የምንመዘንበት ወቅት አሁን ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እንደ ሃገር የምንፈተንበት እንደ ዜጋ የምንመዘንበት ወቅት አሁን መሆኑን በአውሮፓ፣ በሰሜን አሜሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ምሁራን እና ሙያተኞች ገለፁ። እኛ በኢትዮጵያውያን ለዘላቂ ለውጥ በሚል…

በተቀመጠው የሲሚንቶ ዋጋ መሰረት ግብይት በማይፈጽሙ የሲሚንቶ አከፋፋዮች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት ካስቀመጠው የሲሚንቶ ዋጋ በላይ በሚሸጡ የሲሚንቶ አከፋፋዮች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ አስታወቀ ፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በሲሚንቶ ግብይት ውስጥ ያሉ ህገ-ወጥ ደላሎችን ከገበያ ሰንሰለቱ በማስወጣት…

ምክር ቤቱ የ2012 በጀት ዓመት የስራ ግምገማ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2012 በጀት ዓመት የስራ ግምገማ እያካሄደ ይገኛል። በትናንትናው ዕለት የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች ከኢኮኖሚ አኳያ ያከናወኗቸውን ተግባራት ማቅረባቸው የሚታወስ ነው። በዛሬው ዕለትም በማኅበራዊው ዘርፍ የተሠማሩት…