Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ኳታርን ላደረገችው ድጋፍ አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለኢትዮጵያ የኮሮና መከላከያ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ያደረገውን የኳታር መንግስት አመሰገኑ። የኳታር መንግስት በኳታር የልማት ፈንድ አማካኝነት ለኮሮናቫይረስ መከላከያ የሚውሉ የህክምና ቁሳቁሶችን በዛሬው…

ሕዝቡ የሕዳሴ ግድብን ለማጠናቀቅ በአንድነት እንዲቆም የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታን ለማጠናቀቅ በአንድነት እንዲቆም የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጠየቀ። የጉባዔው የበላይ ጠባቂዎችና አባላት የግድቡን ግንባታ አስመልክቶ ዛሬ በአዲስ አበባ ጋዜጣዊ መግለጫ…

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ “ስቴም-ፓወር” ከተባለ ተቋም ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ /ኢመደኤ/ "ስቴም-ፓወር" ከተሰኘ በሳይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በኢንጂነሪንግ እና በሒሳብ ዘርፎች ዙሪያ ከሚሰራ ተቋም ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። የመግባቢያ ሰነዱ ስቴም-ፓወር ከሚሰራባቸው ሳይንስ፣…

ኤጀንሲው ከ889 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የፀረ ወባ ትንኝ ኬሚካል እያሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ከ889 ሚሊየን 539 ሺ ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የፀረ ወባ ትንኝ ኬሚካል እያሠራጨ መሆኑን  ገለጸ። የመድኃኒትና የሕክምና መገልገያዎች ስርጭትና ተሽከርካሪ ስምሪት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ…

በዓለም አቀፍ ደረጃ ለኮሮናቫይረስ ክትባት ስራ የተሰበሰበው ገንዘብ ከ10 ቢሊየን ዶላር አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ ለኮሮናቫይረስ ክትባት ለማግኘት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ እየተሰበሰበ ያለው ገንዘብ 10 ነጥብ 4 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መድረሱን የአውሮፓ ህብረት ገለፀ። ባሳለፍነው ወር በአውሮፓ ህብረት አስተባባሪነት ዓለም አቀፍ የኮሮና…