Fana: At a Speed of Life!

የትግራይ ህዝብ የማይሳተፍበት የኢትዮጵያ ፖለቲካ አይኖርም- ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ህዝብ የማይሳተፍበት የኢትዮጵያ ፖለቲካ እንደማይኖር የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በትግርኛ ቋንቋ በነበራቸው ቆይታ፥ “በብልፅግና ፓርቲ…

በአቶ ሃምዛ ቦረና ወይም ሃምዛ  አዳነ መዝገብ የተካተቱ 9 ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 21 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአቶ ሃምዛ ቦረና ወይም ሃምዛ  አዳነ መዝገብ የተካተቱ 9 ተጠርጣሪዎች ዛሬ ከሰአት ፍርድ ቤት ቀርበዋል። ተጠርጣሪዎቹ  1ኛ ሃምዛ ቦረና ወይም ሃምዛ አዳነ፣ያለም ወርቅ አሰፋ፣ ታምራት ሁሴን ፣ ሰበቃ ቃርቴ፣ ጌቱ ተረፈን ጨምሮ ዘጠኝ…

በኢትዮጵያ 24 ሰዓታት 653 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ11 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 6 ሺህ 503  የላብራቶሪ ምርመራ 653 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 15 ሺህ 200 መድረሱንም የጤና…

ኢትዮጵያና ብሪታንያ የ4 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያና ብሪታንያ የ4 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር (105 ሚሊየን ፓውንድ) ሁለት የድጋፍ ስምምነቶችን  ተፈራረሙ። የድጋፍ ስምምነቱንም የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ እና የብሪታንያ የአፍሪካ ሚኒስትር ጀምስ ደድሪጅ  ናቸው በዛሬው እለት በአዲስ…

ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ከብሪታንያ የአፍሪካ ሚኒስትር ጀምስ ደድሪጅ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከብሪታንያ የአፍሪካ ሚኒስትር ጀምስ ደድሪጅ ጋር ተወያዩ። በውይይቱ ወቅት የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ፥ ኢትዮጵያ በመጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ ሳኒቴሽንና…

የግል ተቋማት አሰሪዎች ሰራተኞቻቸውን ከኮቪድ-19 ለመጠበቅ የሚያደርጉት ድጋፍ ቀንሷል-ኢሰማኮ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ በመጣበት በአሁኑ ወቅት አንዳንድ የግል ተቋማት አሰሪዎች ቸልተኝነት እየታየባቸው መሆኑን የኢትዮዽያ ሰራተኞች ማህበር ኮንፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ የኢትዮዽያ ሰራተኞች ማህበር ኮንፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ…