Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል ህግ የተላለፉ 7 ሺህ አሽከርካሪዎች ተቀጡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ የወጡ ክልከላዎችን የተላለፉ 7 ሺህ አሽከርካሪዎች መቀጣታቸውን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ገለፁ። ለህዝቡ ደህንነትና ስጋት የሚፈጥሩ አካላት ላይ መንግሥት ጠበቅ ያለ ህግ…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የተላለፉ ከ1 ሺህ 880 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በአስሩም ክፍለ ከተሞች ባደረገው ድንገተኛ የምሽት ቁጥጥር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የተላለፉ 1 ሺህ 887 ግለሰቦችን ይዞ ምርመራ መጀመሩን አስታወቀ። ኮሚሽኑ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተላልፈው የተገኙ 641 ሰዎች…

ከአርሶ አደሮች በህገ ወጥ መንገድ ተነጥቆ ተይዞ የነበረ 460 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ለአርሶ አደሮቹ ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከአርሶ አደሮች በህገወጥ መንገድ ተነጥቆ ተይዞ የነበረ 460 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ለአርሶ አደሮቹ መመለሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። በህገወጥ መልኩ ከአርሶ አደሮች የተወሰደው መሬት የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት…

በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ከ23 ሚሊየን ቶን በላይ የግራናይት ክምችት ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ሦስት ወረዳዎች ከ23 ሚሊየን ቶን በላይ የግራናይት ክምችት መገኘቱን የአማራ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ አስታወቀ። የግራናይት ክምችቱ በምሥራቅ ጎጃም ዞን በሚገኙት ባሶ ሊበን፣ ጎዛምን እና…