Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በቀን 180 የኮሮና ቫይረስ ናሙናዎችን መመርመር መጀመሩን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ እንዳሉት በሀገሪቱ የኮቪድ 19 መከሰቱ ከታወቀ ጀምሮ በጋምቤላ ክልል በርካታ…

አፍሪካ የኮቪድ 19 ስርጭት ለመከላከል በምታደርገው ጥረት ቻይና ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለፀች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ የኮቪድ 19 ስርጭት ለመከላከል በምታደርገው ጥረት ቻይና ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ የአፍሪካ ቻይና ትብብርን በተመለከተ የሰጡትን መግለጫ በኢትዮጵያ…

በአዲስ አበባ ከተማ አላግባብ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ ከ6 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ19 ወረርሽኝን ተከትሎ የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ እና በህገ ወጥ ተግባር በተሳተፉ ከ6 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶች ላይ ህጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃ በመውሰድ በ115ቱ ላይ በፍርድ ቤት ክስ መመስረቱን የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ…

በህዳሴ ግድብ ግንባታ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሚናን የተመለከተ የጋራ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴ ግድብ ግንባታ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሚናን የተመለከተ የጋራ መድረክ እየተካሄደ ነው። መድረኩ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት እና በታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ፅህፈት ቤት…

“ሕወሓት የተሻለ ሀሳብ ያለውን አመራር የሚያስተናግድበት ሜዳ የለውም”- የሕወሓት ከፍተኛ አመራር የነበሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ ) “ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) የተሻለ ሀሳብ ያለውን አመራር የሚያስተናግድበት ሜዳ የለውም” ሲሉ የድርጅቱ ከፍተኛ አመራር የነበሩት አቶ ሚሊዮን አብርሃ ተናገሩ። “የትግራይ ወጣት ከአንድ አቅጣጫ ብቻ የሚመጣን አስተሳሰብ በመቀበል…

ከመስቀል አደባባይ እስከ መዘጋጃ ቤት ፕሮጀክት ውስጥ የሚገኙ 7 ህንፃዎች ታሪካዊ ይዞታቸው ተጠብቆ ይታደሳሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከመስቀል አደባባይ እስከ መዘጋጃ ቤት ፕሮጀክት ውስጥ የሚገኙ 7 ህንፃዎች ታሪካዊ ይዞታቸውን እንደጠበቁ የሚታደሱ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ገለፀ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከመስቀል አደባባይ እስከ መዘጋጃ ቤት ድረስ…