Fana: At a Speed of Life!

የክፍያ መመሪያን ተግባራዊ ባላደረጉ 4 የግል ትምህርት ቤቶች ለ1 ዓመት የእውቅና ፍቃዳቸው ታገደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የኮረና ቫይረስ ስርጭት መስፋፋትን ተከትሎ መንግስት ያስቀመጠውን የግል ትምህርት ቤቶች የክፍያ መመሪያ ተግባራዊ ባላደረጉኑ አራት የግል ትምህርት ቤቶች ለአንድ አመት የእውቅና ፍቃዳቸው መታገዱን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስተወቀ። የከተማ…

በ24 ሰዓታት ውስጥ 46 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ1 ሰው ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 3 ሺህ 410 የላብራቶሪ ምርመራ 46 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 701 መድረሱን የጤና…

የአፍሪካ ቀንን በማስመልከት “የህንድ-አፍሪካ አጋርነት” በሚል መሪ ቃል የቪድዮ ኮንፈረንስ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ቀንን በማስመልከት “የህንድ-አፍሪካ አጋርነት እና በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ወቅት  ቀጣይ እርምጃዎች” በሚል ርዕስ የቪድዮ ኮንፈረንስ ተካሄደ። በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ በቪዲዮ ኮንፈረንሱ ላይ የተሳተፉ ሲሆን፥ ቀኑን…

በአንድነት የምንፈልጋትን ኢትዮጵያ ለመገንባት በዓላማ፣ በሐሳብና በትጋት እንነሣ-ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 18፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በአንድነት የምንፈልጋትን ኢትዮጵያ ለመገንባት በዓላማ፣ በሐሳብና በትጋት እንነሣ ሲሉ ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ እንዳስታወቁት÷ ኢትዮጵያውያን ብልጽግና ይመጥናቸዋል፣ ይገባቸዋልም…

ደቡብ ኮሪያ ለኢትዮጵያ 16 ሺህ ቶን ሩዝ በእርዳታ ለገሰች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ደቡብ ኮሪያ በድንበር ተሻጋሪ የምግብ ድጋፍ ፕሮግራሟ አማካኝነት ኢትዮጵያን ጨምሮ ለአራት የመካከለኛው ምስራቅና የአፍሪካ አገራት 50 ሺህ ቶን የሩዝ ምርት ድጋፍ ማድረጓን የአገሪቱ የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል። አገሪቱ በዓለም የምግብ ድርጅት…