Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ዘንድሮ ለ258 ሺህ ሰዎች የስራ እድል እየተመቻቸ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተያዘው ዓመት 258ሺህ ያህል ሰዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የስራ እድል ለማመቻቸት እየተሰራ መሆኑን የትግራይ ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ዳንኤል አሰፋ እንዳሉት፥ የክልሉ መንግስት ከግብርናው ዘርፍ በተጨማሪ…

በአዲስ አበባ ከ20 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ እና ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ መሀል የሚገነቡ ከ20 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ በይፋ ተጀመረ። ምክትል ከንቲባውን ጨምሮ፣ የሀይማኖት መሪዎች፣ ጥሪ…

ከአንድ ላም በአማካይ የሚገኘውን ወተት ወደ 30 ሊትር ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የተደገፈ የእንስሳት ሀብት ልማት ፕሮጀክት መጀመር የሚያስችል የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን…

ከ300 በላይ የዱር እንስሳት በአንድነት ፓርክ ሊጎበኙ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድነት ፓርክ ከ300 በላይ ልዩ ልዩ የዱር እንስሳትን የያዘ ማሳያ በቅርቡ ለጉብኝት እንደሚከፈት ፓርኩ አስታወቀ። ከዛሬ ጀምሮም በየትኛውም የዕድሜ ክልል የሚገኙ ጎብኚዎች ፓርኩን በክፍያ እንደሚጎበኙ የፓርኩ ስራ አስኪያጅ ዶክተር ታምራት…

የአማራን ሕዝብ ማዕከል አድርገው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ለመሥራት ስምምነት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራን ሕዝብ ማዕከል አድርገው የሚንቀሳቀሱት አዴፓ፣ አብን እና የአምስቱ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ጥምረት የያዘው የአማራ ድርጅት በጋራ ለመሥራት ስምምነት ላይ ደረሱ፡፡ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባዔ አዘጋጅነት በአማራ ክልል እና በአገራዊ ወቅታዊ…

የኮይሻ ኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫን ከብሄራዊ የሃይል ቋት ጋር ለማገናኘት የ500 ሚሊየን ዮሮ የብድር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከላርሰንና ቱቡሮ ሊሚትድ ከተሰኘ ኩባንያ ጋር የ500 ሚሊየን ዮሮ ብድርና የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡   ስምምነቱን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ ከላርሰን እና…

በሞጆ ከተማ የእሳት አደጋ ደረሠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሞጆ ከተማ ” ገበያ ” ተብሎ በሚጠራዉ ስፍራ ዛሬ ለሊት 10፡00 ላይ የእሳት አደጋ መድርሱ ተሰምቷል፡ በደረሰው የእሳት አደጋም 60 የሚሆኑ ሱቆች መውደማቸውን የከተማው የመንግስት ኩሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታውቋል። የእሳት…

ቻይና ኩባንያዎቿ በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ እንደምታበረታታ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና አሁን ካሉት በተጨማሪ ሌሎች በሀገሪቱ የሚገኙ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ እንደምታበረታታ  የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ። በቻይና ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ልዩ…

የገንዝብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱላህ ሀመዶክ ጋር በዛሬው ዕለት ተወያዩ፡፡ የገንዝብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር የሁለቱን ሀገራት ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር…

ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ በሀረሪ ከተለያዩ የማህብረሰብ ክፍሎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከምስራቅ፣ ምዕራብ ሀረርጌ ዞኖች፣ ከሀረሪ ክልል እና ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በሀረሪ ውይይት አካሄዱ፡፡ በዚህ ውይይት ላይ የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ…