በአፍሪካ ቀንድ የታየው መልካም የትብብር መንፈስ በመላው አፍሪካ ሊሰፋ ይገባል- ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ ቀንድ የታየው መልካም የትብብር መንፈስ በመላው አፍሪካ ሊሰፋ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ።
አፍሪካውያን ድህነትን ከመዋጋት ወደ ብልጽግና መገንባት ይበልጥ በትብብር መስራት እንዳለባቸውም ጠቅላይ ሚኒስትሩ…