Fana: At a Speed of Life!

200 የኩባ ሐኪሞች  የኮሮና ቫይረስን ለመዋጋት ወደ ደቡብ አፍሪካ ሊያቀኑ ነው

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 18፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ደቡብ አፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመዋጋት የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ 200 የሚሆኑ የኩባ ሀኪሞች ወደ ሀገሪቱ ሊያቀኑ መሆኑ ተሰምቷል። ዶክተሮቹ ደቡብ አፍሪካ  ከደረሱ በኋላም  በሀገሪቱ  ወደ ሚገኙ የተለያዩ ክልሎች  እንደሚሰማሩም ነው…

ከኮቪድ 19 ያገገሙ ሰዎች  ዳግም በቫይረሱ ስላለመያዛቸው  የተገኘ ማስረጃ የለም -የዓለም አቀፉ ጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 18፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)ከኮቪድ 19 ያገገሙ ሰዎች  ዳግም በቫይረሱ ስላለመያዛቸው  የተገኘ ማስረጃ  አለመኖሩን የዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ቅዳሜ ዕለት እንዳስታወቀው÷ ከ ኮቪድ 19 ያገገሙ  ሰዎች በሰውነታቸው ውስጥ  ያዳበሩት…

በጂንካ ከተማ የጣለው ከባድ ዝናብ በአካባቢው መሰረተ ልማት ላይ ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በጂንካ ከተማ የጣለው ከባድ ዝናብ በአካባቢው መሰረተ ልማት ላይ ጉዳት ማድረሱ ተነገረ፡፡ በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ ከለሊት ጀምሮ በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ምክንያት ኔሪ ተብሎ የሚጠራው ወንዝ እንዲሞላ ያደረገ ሲሆን ጎርፍም አስከትሏል።…